Telegram Group & Telegram Channel
ሰይዲና ዑመር በአንድ ወቅት ወደ ረሱል ሄዱና ሰይዲና አባበክርን እንዲህ ሲሉ ከሰሱ...
"ሁሌም አባ በክር እኔ ሰላምታ ካለቀረብኩለት ሰላምታን ቀድሞ አያቀርብልኝም አላቸው"
ረሱሉም አባ በክር ሲመጣ ጠየቁት ለምን እንዲህ
ታደርጋለህ አባበክር አሉት ....አባ በክርም እንዲህ ሲል መለሰላቸው...
እርሶ ሙስሊም ወንድሙን ሰላምታ ቀድሞ
ያቀረበለት ሰው ጀነት ላይ ህንፃ ይገነባለታል ስትሉ
ሰምቻለሁና ያ ህንፃ ለዑመር እንዲገነባለት ፈልጌ ነው አላቸው ...ዑመርም ይህን ሲሰሙ አለቀሱ🥺😊
እንዲህ ነበሩ በረሱሉ ተርቢያ የተገነብ ሰሀቦች
በዲን የተሳሰረ ውብ ወንድማማችነታቸው
ይህ ነው እንግዲህ ውብ ኢስላም ይህ ነው
እውነተኛው ወንድማማችነች ....
አላህ ይህንን ምርጥ ትውልድ በማይሻለው
ውብ ቃሉ በማረ አገላለፅ ፈለጋቸውን እንከትል
ዘንዳ እንዲህ ይገልፅልናል አስተውሉትማ...😊

{مُّحَمَّدٌ رَّسُولُ اللَّهِ ۚ وَالَّذِينَ مَعَهُ أَشِدَّاءُ عَلَى الْكُفَّارِ رُحَمَاءُ بَيْنَهُمْ ۖ تَرَاهُمْ رُكَّعًا سُجَّدًا يَبْتَغُونَ فَضْلًا مِّنَ اللَّهِ وَرِضْوَانًا ۖ سِيمَاهُمْ فِي وُجُوهِهِم مِّنْ أَثَرِ السُّجُودِ ۚ ذَٰلِكَ مَثَلُهُمْ فِي التَّوْرَاةِ ۚ وَمَثَلُهُمْ فِي الْإِنجِيلِ كَزَرْعٍ أَخْرَجَ شَطْأَهُ فَآزَرَهُ فَاسْتَغْلَظَ فَاسْتَوَىٰ عَلَىٰ سُوقِهِ يُعْجِبُ الزُّرَّاعَ لِيَغِيظَ بِهِمُ الْكُفَّارَ ۗ وَعَدَ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ مِنْهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا}

"የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት (ወዳጆቹ) በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው፡፡ አጎንባሾች፣ ሰጋጆች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ ከአላህ ችሮታንና ውዴታን ይፈልጋሉ፡፡ ምልክታቸው ከስግደታቸው ፈለግ ስትኾን በፊቶቻቸው ላይ ናት፡፡ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጠባያቸው ነው፡፡ በኢንጂልም ውስጥ ምሳሌያቸው ቀንዘሉን አንደአወጣ አዝመራና፣ (ቀንዘሉ) እንዳበረታው፣ እንደወፈረምና፣ ገበሬዎቹን የሚያስደንቅ ኾኖ በአገዳዎቹ ላይ ተስተካክሎ እንደ ቆመ (አዝመራ) ነው፡፡ (ያበረታቸውና ያበዛቸው) ከሓዲዎችን በእነርሱ ሊያስቆጭ ነው፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትንና ከእነርሱ በጎዎችን የሠሩትን ምሕረትንና ታላቅ ምንዳን ተስፋ አድርጎላቸዋል፡፡"
[ሱረቱል ፈትህ:29]
በዚህ ፍቅር የዚህ ስነምግባር ችቦ ለኳሽ በሆኑት

اللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِك علــى نَبِيِّنَـــا مُحمَّدﷺ
💚💚💚

@medinatube
15



group-telegram.com/MedinaTube/1283
Create:
Last Update:

ሰይዲና ዑመር በአንድ ወቅት ወደ ረሱል ሄዱና ሰይዲና አባበክርን እንዲህ ሲሉ ከሰሱ...
"ሁሌም አባ በክር እኔ ሰላምታ ካለቀረብኩለት ሰላምታን ቀድሞ አያቀርብልኝም አላቸው"
ረሱሉም አባ በክር ሲመጣ ጠየቁት ለምን እንዲህ
ታደርጋለህ አባበክር አሉት ....አባ በክርም እንዲህ ሲል መለሰላቸው...
እርሶ ሙስሊም ወንድሙን ሰላምታ ቀድሞ
ያቀረበለት ሰው ጀነት ላይ ህንፃ ይገነባለታል ስትሉ
ሰምቻለሁና ያ ህንፃ ለዑመር እንዲገነባለት ፈልጌ ነው አላቸው ...ዑመርም ይህን ሲሰሙ አለቀሱ🥺😊
እንዲህ ነበሩ በረሱሉ ተርቢያ የተገነብ ሰሀቦች
በዲን የተሳሰረ ውብ ወንድማማችነታቸው
ይህ ነው እንግዲህ ውብ ኢስላም ይህ ነው
እውነተኛው ወንድማማችነች ....
አላህ ይህንን ምርጥ ትውልድ በማይሻለው
ውብ ቃሉ በማረ አገላለፅ ፈለጋቸውን እንከትል
ዘንዳ እንዲህ ይገልፅልናል አስተውሉትማ...😊

{مُّحَمَّدٌ رَّسُولُ اللَّهِ ۚ وَالَّذِينَ مَعَهُ أَشِدَّاءُ عَلَى الْكُفَّارِ رُحَمَاءُ بَيْنَهُمْ ۖ تَرَاهُمْ رُكَّعًا سُجَّدًا يَبْتَغُونَ فَضْلًا مِّنَ اللَّهِ وَرِضْوَانًا ۖ سِيمَاهُمْ فِي وُجُوهِهِم مِّنْ أَثَرِ السُّجُودِ ۚ ذَٰلِكَ مَثَلُهُمْ فِي التَّوْرَاةِ ۚ وَمَثَلُهُمْ فِي الْإِنجِيلِ كَزَرْعٍ أَخْرَجَ شَطْأَهُ فَآزَرَهُ فَاسْتَغْلَظَ فَاسْتَوَىٰ عَلَىٰ سُوقِهِ يُعْجِبُ الزُّرَّاعَ لِيَغِيظَ بِهِمُ الْكُفَّارَ ۗ وَعَدَ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ مِنْهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا}

"የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት (ወዳጆቹ) በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው፡፡ አጎንባሾች፣ ሰጋጆች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ ከአላህ ችሮታንና ውዴታን ይፈልጋሉ፡፡ ምልክታቸው ከስግደታቸው ፈለግ ስትኾን በፊቶቻቸው ላይ ናት፡፡ ይህ በተውራት (የተነገረው) ጠባያቸው ነው፡፡ በኢንጂልም ውስጥ ምሳሌያቸው ቀንዘሉን አንደአወጣ አዝመራና፣ (ቀንዘሉ) እንዳበረታው፣ እንደወፈረምና፣ ገበሬዎቹን የሚያስደንቅ ኾኖ በአገዳዎቹ ላይ ተስተካክሎ እንደ ቆመ (አዝመራ) ነው፡፡ (ያበረታቸውና ያበዛቸው) ከሓዲዎችን በእነርሱ ሊያስቆጭ ነው፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትንና ከእነርሱ በጎዎችን የሠሩትን ምሕረትንና ታላቅ ምንዳን ተስፋ አድርጎላቸዋል፡፡"
[ሱረቱል ፈትህ:29]
በዚህ ፍቅር የዚህ ስነምግባር ችቦ ለኳሽ በሆኑት

اللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِك علــى نَبِيِّنَـــا مُحمَّدﷺ
💚💚💚

@medinatube

BY Medina Tube || መዲና ቲዩብ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/MedinaTube/1283

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At the start of 2018, the company attempted to launch an Initial Coin Offering (ICO) which would enable it to enable payments (and earn the cash that comes from doing so). The initial signals were promising, especially given Telegram’s user base is already fairly crypto-savvy. It raised an initial tranche of cash – worth more than a billion dollars – to help develop the coin before opening sales to the public. Unfortunately, third-party sales of coins bought in those initial fundraising rounds raised the ire of the SEC, which brought the hammer down on the whole operation. In 2020, officials ordered Telegram to pay a fine of $18.5 million and hand back much of the cash that it had raised. The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. Although some channels have been removed, the curation process is considered opaque and insufficient by analysts.
from us


Telegram Medina Tube || መዲና ቲዩብ
FROM American