Telegram Group & Telegram Channel
የጋሩ ሂራ ሲር 💚

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወህዩ ከመምጣቱ በፊት ቀን በቀን እውን የሚሆኑ ህልሞችን መመልከት ጀመሩ። አያታቸው አብዱልሙጠሊብ አግኝተውታል ተብሎ ወደሚነገርለት የጋሩ ሂራ ዋሻ መገለልንም መረጡ። አንዳንዴ ለሳምንታት፤ አንዳንዴም ለወራቶች ይቆዩ ነበር ይላሉ። ይህንን የመገለል ተግባር «التحنث» ይሉታል። ልክ እንደ እናታችን ኸዲጃ አጎት ወረቃ ወደ አንድ አምላክ ብቻ ተቅጣጩ። ጥሞናን መረጡ። ከማህበረሰቡ ተገለው ማስተንተንን ወደዱ 💚

የጋሩ ሂራ ዋሻ ልክ እንደሌላ ዋሻ ሰፊ ቀዳዳ ያለው አይነት ሳይሆን አንድ ሰው ብቻ የሚያስቀምጥ ነው፤ ወደ ከዓባ'ም የዞረ መሆኑ ይበልጥ ይደንቃል። ዋሻው ካለበት ተራራ በታች ከዓባ ግልፅ ሆኖ ደምቆ ይታያል። የሪሳላው መጀመሪያ ከሆነ ቦታ ላይ የመልዕክታቸው ማገባደጃ የሆነውን ከብዙ መከራ በኃላ ድል የሚያደርጉትን የአላህ ቤት ይመለከታሉ። 😍

የነህጀል ቡርዳ ሻዒር አህመድ ሸውቂ ስለ ጋሩ ሂራና ስለነበረው እንዲህ በማለት ይገጥማሉ:

****
سائل حراء وروح القدس هل علما
مصون سر عن الإدراك منكتم

كم جيئة وذهاب شرفت بهما
بطحاء مكة في الإصباح والغسم

💚

ሐቢበላህ ﷺ ስለ ዋሻው ጊዜ ቆይታቸው እንዲህ በማለት ይናገራሉ: «ወህይ ከመምጣቱ በፊት ድንጋዬችና ጠጠሮች ወደ ጋሩ ሂራ በምሄድበት መንገዴ ላይ ሰላምታን ያደርሱልኝ ነበር።» ይላሉ!

በዚህ የዋሻ ቆይታቸው መሐል ረሱሊﷺ ለብዙ ጊዜያቶች ሚስታቸውን እና ልጆቻቸውን ጥለው መውጣታቸውን ያስተዋሉ የመካ ሴቶች እናታችን ኸዲጃ ላይ ያፌዙ ጀመር። «ሁሉም ነገርሽን ሰጥተሽው አሁን አንቺን ጥሎሽ ሄደ።» ይሏታል። ውዷ ሚስታቸው ግን የእነሱን ወሬና አሉባልታ ከቁብ አትቆጥረውም ነበር! «ለምን ሄዱ? ዋሻው ውስጥ ምን አለ? ዝምታን ለምን ወደዱ?» ብላ ጠይቃ አታውቅም። ፍቅር የሚገለፀው በዚህም አይደል? አላህ ከሁሉም ሴቶች የመረጣትም ለዚህ አይደል?! 💚

ይልቅ እንደውም ያንን ረጅም ተራራ፤ ፀሐዩና አቧራው ሳይበግራት ቀን በቀን እየወጣች ምግብ ትወስድላቸው ነበር። በሁሉም እንቅስቃሴያቸው ላይ አጋዣቸው ናት፤ ታምናቸዋለች፤ ከነፍሷ በላይ ታፈቅራቸዋለች። ኣህ ያ ኸዲጃ!

ጊዜው መጣ፤ ከብዙ ወራቶች መገለል በኃላ በህልማቸው በተደጋጋሚ የሚያዩት አካል(ሰይዲና ጂብሪል) ሒራ ዋሻ ውስጥ ባሉበት ወደእርሳቸው ይመጣል። በዚህ ድንቅ ዋሻ የመጀመሪያው የአላህ ቃል ይነበባል!... ነቢየላህ'ም ጨለማውን በተሰጣቸው መለኮታዊ ብርሓን ሊያበሩ የነብይነት ተልዕኮ እዚህ ቦታ ላይ ተሰጣቸው! ... ይህ ቦታ የዓለሙን መድኅን አቅፎ ያስተናገደ ድንቅ ቦታ ነው!

ረቢዑል አንዋር እየመጣልን ነው አልሃምዱሊላህ!... መንደሩንም ኑር በኑር እናደርገዋለና ኢንሻአላህ 🥰

አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ሰይዲና ወሸፊዒና ወሐቢቢና ሙሐመድ ﷺ 💚

@MEDINATUBE
8👍2



group-telegram.com/MedinaTube/1285
Create:
Last Update:

የጋሩ ሂራ ሲር 💚

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወህዩ ከመምጣቱ በፊት ቀን በቀን እውን የሚሆኑ ህልሞችን መመልከት ጀመሩ። አያታቸው አብዱልሙጠሊብ አግኝተውታል ተብሎ ወደሚነገርለት የጋሩ ሂራ ዋሻ መገለልንም መረጡ። አንዳንዴ ለሳምንታት፤ አንዳንዴም ለወራቶች ይቆዩ ነበር ይላሉ። ይህንን የመገለል ተግባር «التحنث» ይሉታል። ልክ እንደ እናታችን ኸዲጃ አጎት ወረቃ ወደ አንድ አምላክ ብቻ ተቅጣጩ። ጥሞናን መረጡ። ከማህበረሰቡ ተገለው ማስተንተንን ወደዱ 💚

የጋሩ ሂራ ዋሻ ልክ እንደሌላ ዋሻ ሰፊ ቀዳዳ ያለው አይነት ሳይሆን አንድ ሰው ብቻ የሚያስቀምጥ ነው፤ ወደ ከዓባ'ም የዞረ መሆኑ ይበልጥ ይደንቃል። ዋሻው ካለበት ተራራ በታች ከዓባ ግልፅ ሆኖ ደምቆ ይታያል። የሪሳላው መጀመሪያ ከሆነ ቦታ ላይ የመልዕክታቸው ማገባደጃ የሆነውን ከብዙ መከራ በኃላ ድል የሚያደርጉትን የአላህ ቤት ይመለከታሉ። 😍

የነህጀል ቡርዳ ሻዒር አህመድ ሸውቂ ስለ ጋሩ ሂራና ስለነበረው እንዲህ በማለት ይገጥማሉ:

****
سائل حراء وروح القدس هل علما
مصون سر عن الإدراك منكتم

كم جيئة وذهاب شرفت بهما
بطحاء مكة في الإصباح والغسم

💚

ሐቢበላህ ﷺ ስለ ዋሻው ጊዜ ቆይታቸው እንዲህ በማለት ይናገራሉ: «ወህይ ከመምጣቱ በፊት ድንጋዬችና ጠጠሮች ወደ ጋሩ ሂራ በምሄድበት መንገዴ ላይ ሰላምታን ያደርሱልኝ ነበር።» ይላሉ!

በዚህ የዋሻ ቆይታቸው መሐል ረሱሊﷺ ለብዙ ጊዜያቶች ሚስታቸውን እና ልጆቻቸውን ጥለው መውጣታቸውን ያስተዋሉ የመካ ሴቶች እናታችን ኸዲጃ ላይ ያፌዙ ጀመር። «ሁሉም ነገርሽን ሰጥተሽው አሁን አንቺን ጥሎሽ ሄደ።» ይሏታል። ውዷ ሚስታቸው ግን የእነሱን ወሬና አሉባልታ ከቁብ አትቆጥረውም ነበር! «ለምን ሄዱ? ዋሻው ውስጥ ምን አለ? ዝምታን ለምን ወደዱ?» ብላ ጠይቃ አታውቅም። ፍቅር የሚገለፀው በዚህም አይደል? አላህ ከሁሉም ሴቶች የመረጣትም ለዚህ አይደል?! 💚

ይልቅ እንደውም ያንን ረጅም ተራራ፤ ፀሐዩና አቧራው ሳይበግራት ቀን በቀን እየወጣች ምግብ ትወስድላቸው ነበር። በሁሉም እንቅስቃሴያቸው ላይ አጋዣቸው ናት፤ ታምናቸዋለች፤ ከነፍሷ በላይ ታፈቅራቸዋለች። ኣህ ያ ኸዲጃ!

ጊዜው መጣ፤ ከብዙ ወራቶች መገለል በኃላ በህልማቸው በተደጋጋሚ የሚያዩት አካል(ሰይዲና ጂብሪል) ሒራ ዋሻ ውስጥ ባሉበት ወደእርሳቸው ይመጣል። በዚህ ድንቅ ዋሻ የመጀመሪያው የአላህ ቃል ይነበባል!... ነቢየላህ'ም ጨለማውን በተሰጣቸው መለኮታዊ ብርሓን ሊያበሩ የነብይነት ተልዕኮ እዚህ ቦታ ላይ ተሰጣቸው! ... ይህ ቦታ የዓለሙን መድኅን አቅፎ ያስተናገደ ድንቅ ቦታ ነው!

ረቢዑል አንዋር እየመጣልን ነው አልሃምዱሊላህ!... መንደሩንም ኑር በኑር እናደርገዋለና ኢንሻአላህ 🥰

አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ሰይዲና ወሸፊዒና ወሐቢቢና ሙሐመድ ﷺ 💚

@MEDINATUBE

BY Medina Tube || መዲና ቲዩብ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/MedinaTube/1285

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Someone posing as a Ukrainian citizen just joins the chat and starts spreading misinformation, or gathers data, like the location of shelters," Tsekhanovska said, noting how false messages have urged Ukrainians to turn off their phones at a specific time of night, citing cybersafety. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. So, uh, whenever I hear about Telegram, it’s always in relation to something bad. What gives? DFR Lab sent the image through Microsoft Azure's Face Verification program and found that it was "highly unlikely" that the person in the second photo was the same as the first woman. The fact-checker Logically AI also found the claim to be false. The woman, Olena Kurilo, was also captured in a video after the airstrike and shown to have the injuries. He floated the idea of restricting the use of Telegram in Ukraine and Russia, a suggestion that was met with fierce opposition from users. Shortly after, Durov backed off the idea.
from us


Telegram Medina Tube || መዲና ቲዩብ
FROM American