Telegram Group & Telegram Channel
ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ!
...

ዘመነ ካሴ የመርቀዉ ዘሬሁን 13 የአዲሱ ትዉልድ ሮኬት ሚሳኤል ያሉት የብረት ብይድ ተያዘ።

ዘሬሁን 13 ብለዉ የሰየሙት ሮኬት ወይም ሚሳይል ያሉት ፅንፈኛዉ በምዕ/ጎጃም ልዩ ስሙ አበስከን አካባቢ በቁጥጥር ስር አዉለናል። በ59ኛ ክ/ጦር ነዉ ሮኬት እያሉ የሚያጭበረብሩበትን ቁስ የተያዘው።

ፅንፈኛዉ የህዝብ መገልገያ ጤና ጣቢያ ላይ ሙቀጫ ወይም ቀፎ መሳይ ቁስን ጨምሮ የብረት ብይድ እያሳዬ፤ ለህዝብ ዙ 23 አየር መቃወሚያ ሰርተናል እያሉ የሚያደናግሩበት ነበር።



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45651
Create:
Last Update:

ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ!
...

ዘመነ ካሴ የመርቀዉ ዘሬሁን 13 የአዲሱ ትዉልድ ሮኬት ሚሳኤል ያሉት የብረት ብይድ ተያዘ።

ዘሬሁን 13 ብለዉ የሰየሙት ሮኬት ወይም ሚሳይል ያሉት ፅንፈኛዉ በምዕ/ጎጃም ልዩ ስሙ አበስከን አካባቢ በቁጥጥር ስር አዉለናል። በ59ኛ ክ/ጦር ነዉ ሮኬት እያሉ የሚያጭበረብሩበትን ቁስ የተያዘው።

ፅንፈኛዉ የህዝብ መገልገያ ጤና ጣቢያ ላይ ሙቀጫ ወይም ቀፎ መሳይ ቁስን ጨምሮ የብረት ብይድ እያሳዬ፤ ለህዝብ ዙ 23 አየር መቃወሚያ ሰርተናል እያሉ የሚያደናግሩበት ነበር።

BY Natnael Mekonnen








Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45651

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

This provided opportunity to their linked entities to offload their shares at higher prices and make significant profits at the cost of unsuspecting retail investors. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. Sebi said data, emails and other documents are being retrieved from the seized devices and detailed investigation is in progress.
from br


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American