Telegram Group & Telegram Channel
በምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የገቡት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የቁርጥ ቀን ልጆች እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይቻልም፤ አይታሠብምም ብለዋል።

በውጭ ያሉ ጠላቶቻችን እና ውስጥ ያሉ ጠላቶቻችን ተሰባስበው እንመጣለን እያሉ ሲመክሩና ሲፎክሩ ይሰማል። እኛም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከመላ ህዝባችን ጋር ሆነን ምን ሊያደርጉ እንደሚመጡ ስለምናስብና ስለምናውቅ ተዘጋጅተን እንጠብቃቸዋለን፤ ያኔ የተለመደውን ዋጋ ከፍለን ኢትዮጵያን ካሰቡላት ጥፋት እንደ ትናንቱ እንታደጋለን ብለዋል።

በህጋዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በአፈሙዝ ለማስወገድ የሚደረግ ማናቸውም ሙከራ ጀግናው ሠራዊታችን እያለ አይሳካም ያሉት ጄኔራል አበባው ታደሠ ለህዝብ የሚጠቅም አማራጭ ሃሳብ ያለው ማንኛውም አካል ህጋዊ እና ሠላማዊ መንገዶችን ተጠቅሞ ምኞቱን ለማሳካት መስራት እንደሚችል እና የዘመኑ ብቸኛ አማራጭም ይህ ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል።

ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከበረው የ401ኛ ቴዎድሮስ ኮር በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የተሠጠውን ወታደራዊ ግዳጅ እንደሌሎች የጦር ክፍሎች በድል መጨረስ የቻለ መቺ የጦር ክፍል መሆኑን ተናግረዋል።

ቴዎድሮስ ኮር በሠሜኑ ህግ የማስከበር ተልዕኮ ግዳጁን በላቀ ውጤት ከፈፀመ በኋላም አሁን ተሰማርቶበት በሚገኘው የሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን፤ አሸባሪውን የሸኔን ቡድን በመምታት እና ተገዱ ወደ ሰላም እንዲገባ በማድረግ ለአካባቢው ህዝብ አንፆራዊ ሰላም ማስፈን የቻለ ኮር ነው በማለት የኮሩን የላቀ ግዳጅ አፈፆፀም ገልፀውታል።

ጄኔራል አበባው ታደሠ በመጨረሻም የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ህዝብና አስተዳደር በአሸባሪው ሸኔ የነበረበትን ከባድ ጫና ተቋቁሞ ከሠራዊታችን ጋር በፅናት በመቆም ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው መስዋዕትነት ሁሉ በመከላከያ ሠራዊት ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።

በዕለቱም ጄነራል አበባው ታደሠ እና ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን አባገዳዎች እና ሃደስንቄዎች ፤ የሃገር ሽማግሌዎች እና ወጣቶች የተበረከተላቸውን የፈረስ ፤ ጋሻና ጦር ስጦታ ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምሬሳ ፊጤ እና ከአባገዳዎች እጅ ተቀብለዋል።



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45662
Create:
Last Update:

በምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የገቡት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የቁርጥ ቀን ልጆች እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይቻልም፤ አይታሠብምም ብለዋል።

በውጭ ያሉ ጠላቶቻችን እና ውስጥ ያሉ ጠላቶቻችን ተሰባስበው እንመጣለን እያሉ ሲመክሩና ሲፎክሩ ይሰማል። እኛም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከመላ ህዝባችን ጋር ሆነን ምን ሊያደርጉ እንደሚመጡ ስለምናስብና ስለምናውቅ ተዘጋጅተን እንጠብቃቸዋለን፤ ያኔ የተለመደውን ዋጋ ከፍለን ኢትዮጵያን ካሰቡላት ጥፋት እንደ ትናንቱ እንታደጋለን ብለዋል።

በህጋዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በአፈሙዝ ለማስወገድ የሚደረግ ማናቸውም ሙከራ ጀግናው ሠራዊታችን እያለ አይሳካም ያሉት ጄኔራል አበባው ታደሠ ለህዝብ የሚጠቅም አማራጭ ሃሳብ ያለው ማንኛውም አካል ህጋዊ እና ሠላማዊ መንገዶችን ተጠቅሞ ምኞቱን ለማሳካት መስራት እንደሚችል እና የዘመኑ ብቸኛ አማራጭም ይህ ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል።

ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከበረው የ401ኛ ቴዎድሮስ ኮር በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የተሠጠውን ወታደራዊ ግዳጅ እንደሌሎች የጦር ክፍሎች በድል መጨረስ የቻለ መቺ የጦር ክፍል መሆኑን ተናግረዋል።

ቴዎድሮስ ኮር በሠሜኑ ህግ የማስከበር ተልዕኮ ግዳጁን በላቀ ውጤት ከፈፀመ በኋላም አሁን ተሰማርቶበት በሚገኘው የሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን፤ አሸባሪውን የሸኔን ቡድን በመምታት እና ተገዱ ወደ ሰላም እንዲገባ በማድረግ ለአካባቢው ህዝብ አንፆራዊ ሰላም ማስፈን የቻለ ኮር ነው በማለት የኮሩን የላቀ ግዳጅ አፈፆፀም ገልፀውታል።

ጄኔራል አበባው ታደሠ በመጨረሻም የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ህዝብና አስተዳደር በአሸባሪው ሸኔ የነበረበትን ከባድ ጫና ተቋቁሞ ከሠራዊታችን ጋር በፅናት በመቆም ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው መስዋዕትነት ሁሉ በመከላከያ ሠራዊት ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።

በዕለቱም ጄነራል አበባው ታደሠ እና ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን አባገዳዎች እና ሃደስንቄዎች ፤ የሃገር ሽማግሌዎች እና ወጣቶች የተበረከተላቸውን የፈረስ ፤ ጋሻና ጦር ስጦታ ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምሬሳ ፊጤ እና ከአባገዳዎች እጅ ተቀብለዋል።

BY Natnael Mekonnen












Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45662

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Pavel Durov, a billionaire who embraces an all-black wardrobe and is often compared to the character Neo from "the Matrix," funds Telegram through his personal wealth and debt financing. And despite being one of the world's most popular tech companies, Telegram reportedly has only about 30 employees who defer to Durov for most major decisions about the platform. And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%. This ability to mix the public and the private, as well as the ability to use bots to engage with users has proved to be problematic. In early 2021, a database selling phone numbers pulled from Facebook was selling numbers for $20 per lookup. Similarly, security researchers found a network of deepfake bots on the platform that were generating images of people submitted by users to create non-consensual imagery, some of which involved children.
from de


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American