Telegram Group Search
🌹🌹🌹ማህሌተ ፅጌ🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

ሦስተኛ ሳምንት ማህሌተ ፅጌ በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይህን ይመስል ነበር።

ጥቅምት 16 2018 ዓ.ም

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

#ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያን_ለመቀላቀል

YouTube
https://www.youtube.com/@WuludeBirhan7

Facebook  https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl  
 
Telegram
https://www.group-telegram.com/weludebirhane.com

Tiktok https://www.tiktok.com/@weludebirhan1?_t=ZM-8t8Bq1Nt0vV&_r=1

ዌብሳይታችንን
https://wuludebrihan.org.et

Phone
+251907777037

🎞 ገፆቹን #Like , #Follow , #Subscribe  እንዲሁም የሚለጠፉትን #Share , #Like ማድረግ እንዳይረሳ
3
🌹🌹🌹ማህሌተ ፅጌ🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

ሦስተኛ ሳምንት ማህሌተ ፅጌ በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይህን ይመስል ነበር።

ጥቅምት 16 2018 ዓ.ም

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

#ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያን_ለመቀላቀል

YouTube
https://www.youtube.com/@WuludeBirhan7

Facebook  https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl  
 
Telegram
https://www.group-telegram.com/weludebirhane.com

Tiktok https://www.tiktok.com/@weludebirhan1?_t=ZM-8t8Bq1Nt0vV&_r=1

ዌብሳይታችንን
https://wuludebrihan.org.et

Phone
+251907777037

🎞 ገፆቹን #Like , #Follow , #Subscribe  እንዲሁም የሚለጠፉትን #Share , #Like ማድረግ እንዳይረሳ
5
🌹🌹🌹ማህሌተ ፅጌ🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

ሦስተኛ ሳምንት ማህሌተ ፅጌ በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይህን ይመስል ነበር።

ጥቅምት 16 2018 ዓ.ም

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

#ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያን_ለመቀላቀል

YouTube
https://www.youtube.com/@WuludeBirhan7

Facebook  https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl  
 
Telegram
https://www.group-telegram.com/weludebirhane.com

Tiktok https://www.tiktok.com/@weludebirhan1?_t=ZM-8t8Bq1Nt0vV&_r=1

ዌብሳይታችንን
https://wuludebrihan.org.et

Phone
+251907777037

🎞 ገፆቹን #Like , #Follow , #Subscribe  እንዲሁም የሚለጠፉትን #Share , #Like ማድረግ እንዳይረሳ
6
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የስሙ ትርጓሜ " እግዚእ ወገብር፤ አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ›› ማለት ነው፤ "ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢይተረጐም ምሥጢር ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር፤ ገብርኤል ሆይ ተመራምሮ ለማይደረስበት ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤ ነገር ግን አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል" እንዲል፡፡
(መልክዐ ቅዱስ ገብርኤል) ቅዱስ ገብርኤል የጌታችን መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መምጣት እና ሰው መሆን ለመናገር ተልኮ የምሥራች ዜናን ያበሠረ፤ በዲያቢሎስ የተንኮል ወጥመድ ገብተው ለተሰናከሉት ፈጥኖ ለርዳታ የሚደርስ፣ በጨለማ እና በሞት ጥላ ውስጥ ለሚኖሩት ሁሉ የብርሃን ፋና ያበራ፣ ሰብአ ሰገልን የመራ መልአክ ነው፡፡
ከቀድሞ ጀምሮ ቅዱሳን ነቢያት ከእግዚአብሔር ተልከው መንፈስ ቅዱስ እንዳናገራቸው ዓለምን ስለማዳን ከጽዮን የሚወጣ ከያዕቆብ በደልን የሚያርቅ ጌታ "ይወርዳል ይወለዳል" በማለት በየወገናቸው እና በየዘመናቸው የተናገሩትን የነቢያትን ትንቢት ያስፈጸመና የምሥራችን ቃል የተናገር፣ የጨለማ አበጋዝ በሆነ በሰይጣን ተንኮል ከእፉኝት መርዝ የከፋ በሰው ልቦና ውስጥ አድሮ የነበረውን የኀዘን ስሜት ያጠፋ የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡

#የመልአኩ_የቅዱስ_ገብርኤል_በረከትእና_ተራዳኢነት_ከሁላችን_ጋር_ይኑር_አሜን፡፡
👏6
2025/10/31 04:49:22
Back to Top
HTML Embed Code: