Telegram Group & Telegram Channel
ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ!
...

ዘመነ ካሴ የመርቀዉ ዘሬሁን 13 የአዲሱ ትዉልድ ሮኬት ሚሳኤል ያሉት የብረት ብይድ ተያዘ።

ዘሬሁን 13 ብለዉ የሰየሙት ሮኬት ወይም ሚሳይል ያሉት ፅንፈኛዉ በምዕ/ጎጃም ልዩ ስሙ አበስከን አካባቢ በቁጥጥር ስር አዉለናል። በ59ኛ ክ/ጦር ነዉ ሮኬት እያሉ የሚያጭበረብሩበትን ቁስ የተያዘው።

ፅንፈኛዉ የህዝብ መገልገያ ጤና ጣቢያ ላይ ሙቀጫ ወይም ቀፎ መሳይ ቁስን ጨምሮ የብረት ብይድ እያሳዬ፤ ለህዝብ ዙ 23 አየር መቃወሚያ ሰርተናል እያሉ የሚያደናግሩበት ነበር።



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45651
Create:
Last Update:

ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ!
...

ዘመነ ካሴ የመርቀዉ ዘሬሁን 13 የአዲሱ ትዉልድ ሮኬት ሚሳኤል ያሉት የብረት ብይድ ተያዘ።

ዘሬሁን 13 ብለዉ የሰየሙት ሮኬት ወይም ሚሳይል ያሉት ፅንፈኛዉ በምዕ/ጎጃም ልዩ ስሙ አበስከን አካባቢ በቁጥጥር ስር አዉለናል። በ59ኛ ክ/ጦር ነዉ ሮኬት እያሉ የሚያጭበረብሩበትን ቁስ የተያዘው።

ፅንፈኛዉ የህዝብ መገልገያ ጤና ጣቢያ ላይ ሙቀጫ ወይም ቀፎ መሳይ ቁስን ጨምሮ የብረት ብይድ እያሳዬ፤ ለህዝብ ዙ 23 አየር መቃወሚያ ሰርተናል እያሉ የሚያደናግሩበት ነበር።

BY Natnael Mekonnen








Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45651

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. Individual messages can be fully encrypted. But the user has to turn on that function. It's not automatic, as it is on Signal and WhatsApp. "We as Ukrainians believe that the truth is on our side, whether it's truth that you're proclaiming about the war and everything else, why would you want to hide it?," he said.
from it


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American