Telegram Group & Telegram Channel
የ #12ኛ ክፍል ፈተናን ከወሰዱ ከ581 ሺህ በላይ ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 8.4 በመቶ ብቻ ናቸው፤ 1,249 ት/ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል

በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 581 ሺህ 905 ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 48,929ኙ ወይም 8.4 በመቶ ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡

በዚህም ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 8.4 በመቶ ወይም 48,929 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ሚንስትሩ ከእነዚህም ውስጥ 30,451 የሚሆኑት ወንድ ተማሪዎች ሲሆኑ 18,478ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው ብለዋል።

ባለፈው ዓመት አማካይ ውጤት 29 ነጥብ 7 እንደነበር አስታውሰው÷ ዘንድሮ 31 ነጥብ 67 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ሲሉ ጠቁመዋል፡፡

ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎችም አዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና አማራ ክልል ናቸው ብለዋል።

የ2017 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ከ600/ 591 በማምጣት ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት የሚማር ወንድ ተማሪ ውጤቱን ማስመዝገቡን አመላክተዋል።

ከሴት ከፍተኛው ውጤት በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ ሲሆን 579/600 በማምጣት ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነች ሴት ውጤቱን ማስመዝገቧ ተጠቁሟል።

https://www.facebook.com/100076048904470/posts/800187035859586/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6533
Create:
Last Update:

የ #12ኛ ክፍል ፈተናን ከወሰዱ ከ581 ሺህ በላይ ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 8.4 በመቶ ብቻ ናቸው፤ 1,249 ት/ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል

በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 581 ሺህ 905 ተማሪዎች መካከል ፈተናውን ማለፍ የቻሉት 48,929ኙ ወይም 8.4 በመቶ ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡

በዚህም ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 8.4 በመቶ ወይም 48,929 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ሚንስትሩ ከእነዚህም ውስጥ 30,451 የሚሆኑት ወንድ ተማሪዎች ሲሆኑ 18,478ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው ብለዋል።

ባለፈው ዓመት አማካይ ውጤት 29 ነጥብ 7 እንደነበር አስታውሰው÷ ዘንድሮ 31 ነጥብ 67 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ሲሉ ጠቁመዋል፡፡

ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎችም አዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና አማራ ክልል ናቸው ብለዋል።

የ2017 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ከ600/ 591 በማምጣት ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት የሚማር ወንድ ተማሪ ውጤቱን ማስመዝገቡን አመላክተዋል።

ከሴት ከፍተኛው ውጤት በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበ ሲሆን 579/600 በማምጣት ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነች ሴት ውጤቱን ማስመዝገቧ ተጠቁሟል።

https://www.facebook.com/100076048904470/posts/800187035859586/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6533

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. Right now the digital security needs of Russians and Ukrainians are very different, and they lead to very different caveats about how to mitigate the risks associated with using Telegram. For Ukrainians in Ukraine, whose physical safety is at risk because they are in a war zone, digital security is probably not their highest priority. They may value access to news and communication with their loved ones over making sure that all of their communications are encrypted in such a manner that they are indecipherable to Telegram, its employees, or governments with court orders. What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm. The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks.
from jp


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American