Telegram Group & Telegram Channel
የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio
👏6147👍4



group-telegram.com/HakimEthio/34987
Create:
Last Update:

የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio

BY Hakim






Share with your friend now:
group-telegram.com/HakimEthio/34987

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

But Kliuchnikov, the Ukranian now in France, said he will use Signal or WhatsApp for sensitive conversations, but questions around privacy on Telegram do not give him pause when it comes to sharing information about the war. Also in the latest update is the ability for users to create a unique @username from the Settings page, providing others with an easy way to contact them via Search or their t.me/username link without sharing their phone number. Lastly, the web previews of t.me links have been given a new look, adding chat backgrounds and design elements from the fully-features Telegram Web client. As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows. "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added.
from pl


Telegram Hakim
FROM American