Notice: file_put_contents(): Write of 6481 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 22865 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️ | Telegram Webview: tolehaahmed/1160 -
Telegram Group & Telegram Channel
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️           የልብ ጉዞ    ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ክፍል ሶስት 2ተኛው ልብ ፥ የታመመ ልብ   ይህ ህይወት አለው ነገር ግን እርሱ ውስጥ በሽታ አለበት ። ከበሽታውና ከጤንነቱ ያሸነፈ እርሱን ይወርሰዋል። መልአክ  ደረጃ  ይደርስና በበሽታው ምክኒያት ወደ እንስሳዊ ባህሪው ይመለሳል ። 👉ሁለት ተጣሪዎች አሉት ። ♦️ ወደ ቅርቢቱ ዱንያ የሚጣራ እና ለሁለቱም…
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/1160
Create:
Last Update:

⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/1160

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Either way, Durov says that he withdrew his resignation but that he was ousted from his company anyway. Subsequently, control of the company was reportedly handed to oligarchs Alisher Usmanov and Igor Sechin, both allegedly close associates of Russian leader Vladimir Putin. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.”
from us


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American