Telegram Group & Telegram Channel
የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio
👏6147👍4



group-telegram.com/HakimEthio/34987
Create:
Last Update:

የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio

BY Hakim






Share with your friend now:
group-telegram.com/HakimEthio/34987

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities. Apparently upbeat developments in Russia's discussions with Ukraine helped at least temporarily send investors back into risk assets. Russian President Vladimir Putin said during a meeting with his Belarusian counterpart Alexander Lukashenko that there were "certain positive developments" occurring in the talks with Ukraine, according to a transcript of their meeting. Putin added that discussions were happening "almost on a daily basis." The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge. "The argument from Telegram is, 'You should trust us because we tell you that we're trustworthy,'" Maréchal said. "It's really in the eye of the beholder whether that's something you want to buy into."
from tr


Telegram Hakim
FROM American