Telegram Group & Telegram Channel
የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio
👏6147👍4



group-telegram.com/HakimEthio/34987
Create:
Last Update:

የህክምና ባለሙያዎች ባይኖሩ

የሁለት መሪዎቻችን የአፄ ሀይለስላሴ እና የጓድ መንግስቱ ሐ/ማርያም እናቶች በደም መፍሰስ እና ከወሊድ ጋ ተያይዞ እንዴት እንደሞቱ እነሆ

1-የአፄ ሀይለስላሴ እናት አሟሟት

እመይቴ (ወ/ሮ የሺመቤት የራስ መኮንን ሚስት የንጉስ ሀይለስላሴ እናት) ዉሃ ለመኑ። "እባካችሁን ዉሃ ስጡኝ" አሉ። አለቃ ሀብተ ማርያም ወተት እንዲሰጣቸዉ አዘዙ።

ዉድቅት አለፈ የእንግዴ ልጅ አልወርድ ብሎ አስቸገረ። ማታ የተገላገሉት ከዶሮ ጩኸት በዃላ እንኳ ሳይወርድላቸዉ ቆየባቸዉ። ሊነጋጋ አቅራቢያ ተዳከሙ ያቅታቸዉ ጀመር ሰዉነታቸዉ በጣም ወፎሮ ነበርና ጉዳታቸዉ በዛባቸዉ። ሴቶች ሁሉ ተጨነቁ ያለቅሳሉ እኔም እየተጨነቁሁ አለቅሳለሁ።

አለቃ ሀብተወለድ ትህዛዝ ሰጡ።

አዋላጅዋ እጅዋን ትታጠብና ጣቶችዋን አስገብታ ቀስ ብላ የእንግዴ ልጁን ወደ ዉጭ እየሳበች ታስወጣዉ ብለዉ አልጎመጎሙ። አዋላጅ እንደታዘዘች አደረገች እሜይቴ ክፍኛ ተንሰቀሰቁ ፣ ድምፃቸዉ ልቤን ነካኝ።

እሜይቴ ተዳከሙ ተዝለፈለፉ በዙሪያቸዉ ደጋፊዎች በዙ። ሊነጋጋ ነዉ ወፎች መንጫጫት ጀመሩ ጭለማዉ ሊገፍ ነዉ ጧት በማለደ እመይቴ አረፉ::

(ከፊትአዉራሪ ተክለ ሐዋሪያት ተክለማርያም የሕይወት ታሪክ ገፅ 45-46 የተወሰደ)

2- የጓድ መንግስቱ እናት አሟሟት

እናቴ ወጣት ነበረች። ከእድሜዋ አንፃር መሞት አልነበረባትም። የእናቴ እርጉዝ ነበረች ማህፀኗ ዉስጥ ፅንሱ ሞቶ በጊዜዉ ኦፕራሲዬን የሚያደርጋትና የሚያክማት ሰዉ አጥታ ነበር የሞተችዉ። በቂ ህክምና ሳታገኝ በሆስፒታል አልጋ ላይ እንደዋዛ አለፈች።

(የስደተኛዉ መሪ ትረካዎች ገፅ 31)

ሁለቱንም መፅሀፍ እንድታነቡ እጋብዛቸዋለሁ🙏🙏🙏

ዶ/ር ዘለቀ ከበደ: የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት
እና የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ (MD, MPH, OBGYN)
follow me tiktok @zeleke kebede

@HakimEthio

BY Hakim






Share with your friend now:
group-telegram.com/HakimEthio/34987

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In the past, it was noticed that through bulk SMSes, investors were induced to invest in or purchase the stocks of certain listed companies. Multiple pro-Kremlin media figures circulated the post's false claims, including prominent Russian journalist Vladimir Soloviev and the state-controlled Russian outlet RT, according to the DFR Lab's report. DFR Lab sent the image through Microsoft Azure's Face Verification program and found that it was "highly unlikely" that the person in the second photo was the same as the first woman. The fact-checker Logically AI also found the claim to be false. The woman, Olena Kurilo, was also captured in a video after the airstrike and shown to have the injuries. At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion. On Feb. 27, however, he admitted from his Russian-language account that "Telegram channels are increasingly becoming a source of unverified information related to Ukrainian events."
from tw


Telegram Hakim
FROM American