Telegram Group & Telegram Channel
በምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የገቡት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የቁርጥ ቀን ልጆች እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይቻልም፤ አይታሠብምም ብለዋል።

በውጭ ያሉ ጠላቶቻችን እና ውስጥ ያሉ ጠላቶቻችን ተሰባስበው እንመጣለን እያሉ ሲመክሩና ሲፎክሩ ይሰማል። እኛም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከመላ ህዝባችን ጋር ሆነን ምን ሊያደርጉ እንደሚመጡ ስለምናስብና ስለምናውቅ ተዘጋጅተን እንጠብቃቸዋለን፤ ያኔ የተለመደውን ዋጋ ከፍለን ኢትዮጵያን ካሰቡላት ጥፋት እንደ ትናንቱ እንታደጋለን ብለዋል።

በህጋዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በአፈሙዝ ለማስወገድ የሚደረግ ማናቸውም ሙከራ ጀግናው ሠራዊታችን እያለ አይሳካም ያሉት ጄኔራል አበባው ታደሠ ለህዝብ የሚጠቅም አማራጭ ሃሳብ ያለው ማንኛውም አካል ህጋዊ እና ሠላማዊ መንገዶችን ተጠቅሞ ምኞቱን ለማሳካት መስራት እንደሚችል እና የዘመኑ ብቸኛ አማራጭም ይህ ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል።

ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከበረው የ401ኛ ቴዎድሮስ ኮር በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የተሠጠውን ወታደራዊ ግዳጅ እንደሌሎች የጦር ክፍሎች በድል መጨረስ የቻለ መቺ የጦር ክፍል መሆኑን ተናግረዋል።

ቴዎድሮስ ኮር በሠሜኑ ህግ የማስከበር ተልዕኮ ግዳጁን በላቀ ውጤት ከፈፀመ በኋላም አሁን ተሰማርቶበት በሚገኘው የሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን፤ አሸባሪውን የሸኔን ቡድን በመምታት እና ተገዱ ወደ ሰላም እንዲገባ በማድረግ ለአካባቢው ህዝብ አንፆራዊ ሰላም ማስፈን የቻለ ኮር ነው በማለት የኮሩን የላቀ ግዳጅ አፈፆፀም ገልፀውታል።

ጄኔራል አበባው ታደሠ በመጨረሻም የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ህዝብና አስተዳደር በአሸባሪው ሸኔ የነበረበትን ከባድ ጫና ተቋቁሞ ከሠራዊታችን ጋር በፅናት በመቆም ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው መስዋዕትነት ሁሉ በመከላከያ ሠራዊት ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።

በዕለቱም ጄነራል አበባው ታደሠ እና ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን አባገዳዎች እና ሃደስንቄዎች ፤ የሃገር ሽማግሌዎች እና ወጣቶች የተበረከተላቸውን የፈረስ ፤ ጋሻና ጦር ስጦታ ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምሬሳ ፊጤ እና ከአባገዳዎች እጅ ተቀብለዋል።



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45662
Create:
Last Update:

በምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የገቡት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የቁርጥ ቀን ልጆች እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይቻልም፤ አይታሠብምም ብለዋል።

በውጭ ያሉ ጠላቶቻችን እና ውስጥ ያሉ ጠላቶቻችን ተሰባስበው እንመጣለን እያሉ ሲመክሩና ሲፎክሩ ይሰማል። እኛም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከመላ ህዝባችን ጋር ሆነን ምን ሊያደርጉ እንደሚመጡ ስለምናስብና ስለምናውቅ ተዘጋጅተን እንጠብቃቸዋለን፤ ያኔ የተለመደውን ዋጋ ከፍለን ኢትዮጵያን ካሰቡላት ጥፋት እንደ ትናንቱ እንታደጋለን ብለዋል።

በህጋዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ህገ ወጥ በሆነ መንገድ በአፈሙዝ ለማስወገድ የሚደረግ ማናቸውም ሙከራ ጀግናው ሠራዊታችን እያለ አይሳካም ያሉት ጄኔራል አበባው ታደሠ ለህዝብ የሚጠቅም አማራጭ ሃሳብ ያለው ማንኛውም አካል ህጋዊ እና ሠላማዊ መንገዶችን ተጠቅሞ ምኞቱን ለማሳካት መስራት እንደሚችል እና የዘመኑ ብቸኛ አማራጭም ይህ ብቻ እንደሆነ አስገንዝበዋል።

ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከበረው የ401ኛ ቴዎድሮስ ኮር በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች የተሠጠውን ወታደራዊ ግዳጅ እንደሌሎች የጦር ክፍሎች በድል መጨረስ የቻለ መቺ የጦር ክፍል መሆኑን ተናግረዋል።

ቴዎድሮስ ኮር በሠሜኑ ህግ የማስከበር ተልዕኮ ግዳጁን በላቀ ውጤት ከፈፀመ በኋላም አሁን ተሰማርቶበት በሚገኘው የሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን፤ አሸባሪውን የሸኔን ቡድን በመምታት እና ተገዱ ወደ ሰላም እንዲገባ በማድረግ ለአካባቢው ህዝብ አንፆራዊ ሰላም ማስፈን የቻለ ኮር ነው በማለት የኮሩን የላቀ ግዳጅ አፈፆፀም ገልፀውታል።

ጄኔራል አበባው ታደሠ በመጨረሻም የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ህዝብና አስተዳደር በአሸባሪው ሸኔ የነበረበትን ከባድ ጫና ተቋቁሞ ከሠራዊታችን ጋር በፅናት በመቆም ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው መስዋዕትነት ሁሉ በመከላከያ ሠራዊት ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።

በዕለቱም ጄነራል አበባው ታደሠ እና ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና የሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን አባገዳዎች እና ሃደስንቄዎች ፤ የሃገር ሽማግሌዎች እና ወጣቶች የተበረከተላቸውን የፈረስ ፤ ጋሻና ጦር ስጦታ ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምሬሳ ፊጤ እና ከአባገዳዎች እጅ ተቀብለዋል።

BY Natnael Mekonnen












Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45662

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In this regard, Sebi collaborated with the Telecom Regulatory Authority of India (TRAI) to reduce the vulnerability of the securities market to manipulation through misuse of mass communication medium like bulk SMS. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects. The company maintains that it cannot act against individual or group chats, which are “private amongst their participants,” but it will respond to requests in relation to sticker sets, channels and bots which are publicly available. During the invasion of Ukraine, Pavel Durov has wrestled with this issue a lot more prominently than he has before. Channels like Donbass Insider and Bellum Acta, as reported by Foreign Policy, started pumping out pro-Russian propaganda as the invasion began. So much so that the Ukrainian National Security and Defense Council issued a statement labeling which accounts are Russian-backed. Ukrainian officials, in potential violation of the Geneva Convention, have shared imagery of dead and captured Russian soldiers on the platform. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych.
from tw


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American