Forwarded from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
በሱና ላይ መብቃቃት እና የቢድዐ ውግዝነት በነቢዩና በሰለፎች አንደበት
በPDF ለሚፈልግ፦
⇣ ⇣ ⇣ ⇣ ⇣ ⇣
በPDF ለሚፈልግ፦
⇣ ⇣ ⇣ ⇣ ⇣ ⇣
👍101
ከአነስ ቢን ማሊክ (
﴿أَيُّهَا النَّاسُ، إِنِّي إِمَامُكُمْ، فَلَا تَسْبِقُونِي بِالرُّكُوعِ وَلَا بِالسُّجُودِ وَلَا بِالْقِيَامِ وَلَا بِالِانْصِرَافِ،﴾
“እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ መሪያችሁ (ኢማማችሁ) ነኝ። በሩኩዑም፣ በሱጁድም፣ በቂምም ሆነ በተስሊም እኔን አትቅደሙ።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍98
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍96
ረሱል (
﴿إِذَا قَالَ الْإِمَامُ سَمِعَ اللَّهُ لِمَنْ حَمِدَهُ، فَقُولُوا : اللَّهُمَّ رَبَّنَا لَكَ الْحَمْدُ ؛ فَإِنَّهُ مَنْ وَافَقَ قَوْلُهُ قَوْلَ الْمَلَائِكَةِ غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ﴾
“ኢማሙ ‘ሰሚአላሁ ሊመን ሃሚደሀ/አላህ የሚያመሰግነውን ይሰማል’ ሲል እናንተ ‘ረብበና ወለከል ሐምድ/ምስጋና የሚገባው ለአንተ ነው’ በሉ። ይህን ማለታችሁ ከመላአይካ ማለት ጋር ከገጠመ፤ ያለፈ ወንጀላችሁን ያስምርላችኋል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍114
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍84
ነቢዩ (
﴿ألا أَدُلُّكَ على كَنْزٍ مِن كُنُوزِ الجَنَّةِ؟ فَقُلتُ: بَلى، فَقالَ: لا حَوْلَ وَلا قُوَّةَ إِلّا باللَّهِ.﴾
“ከጀነት ድልብ ሐብት ውስጥ የሆነችውን ንግግር አላመላክትህምን? በላ ንገረና ‘ላህወላወላቁተ ኢላቢላህ’ በል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍83