Telegram Group & Telegram Channel
#ሚንበር_ቲቪ_ከሥፍራው፦ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጥናት እና ምርምር ፎረም ምሥረታ

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጥናት እና ምርምር ፎረም ምሥረታ እና ትውውቅ መርሐ ግብር ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 24/2017 በአዲስ አበባ ዑማ ሆቴል ተከናውኗል።

ፎረሙ በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጉዳይ ልዩ ልዩ ጥናትና ምርምር ለሚያካሂዱ በሀገር ውስጥም ይሁን ከውጭ ሀገራት ለሚገኙ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን፣ ተቋማትና ድርጅቶች የጥናትና ምርምር ማዕከል ሆኖ በማገልገል ዓላማ መመሥረቱ ተገልጿል።

በኢትዮጵያ እስልምናና እስላማዊ ሥልጣኔ ዙሪያ የሚታየውን የተሳሳተ ግንዛቤ በመቅረፍ ረገድ አስተዋፅኦ በማድረግ ሙስሊሞች በሥልጣኔ እና ሁለንተናዊ የሰው ልጆች የዕድገት ጉዞ ላይ በታሪክ የነበራቸውን የላቀ አበርክቶ ማስዋወቅ የፎረሙ ግብ ተደርጎ ተቀምጧል።

በፎረሙ ላይ ዑለሞች፣ ምሁራን፣ ጥናትና ምርምር አቅራቢዎች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሌሎች ባለድርሻዎች ተገኝተዋል።

በጥናት እና ምርምር ምስረታው ላይ ሙስሊም ምሁራን እና ጥናታዊ ፅሁፍ አቅራቢዎች የተገኙ ሲሆን የትውውቅ ፕሮግራም ተካሂዷል። ሰባት አባላት ያሉት ፎረም ሰብሳቢ ዶክተር ሙሐመድ ሰዒድ ናቸው። (ሚንበር ቲቪ)

★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV
4



group-telegram.com/minberkheber/1786
Create:
Last Update:

#ሚንበር_ቲቪ_ከሥፍራው፦ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጥናት እና ምርምር ፎረም ምሥረታ

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጥናት እና ምርምር ፎረም ምሥረታ እና ትውውቅ መርሐ ግብር ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 24/2017 በአዲስ አበባ ዑማ ሆቴል ተከናውኗል።

ፎረሙ በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጉዳይ ልዩ ልዩ ጥናትና ምርምር ለሚያካሂዱ በሀገር ውስጥም ይሁን ከውጭ ሀገራት ለሚገኙ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን፣ ተቋማትና ድርጅቶች የጥናትና ምርምር ማዕከል ሆኖ በማገልገል ዓላማ መመሥረቱ ተገልጿል።

በኢትዮጵያ እስልምናና እስላማዊ ሥልጣኔ ዙሪያ የሚታየውን የተሳሳተ ግንዛቤ በመቅረፍ ረገድ አስተዋፅኦ በማድረግ ሙስሊሞች በሥልጣኔ እና ሁለንተናዊ የሰው ልጆች የዕድገት ጉዞ ላይ በታሪክ የነበራቸውን የላቀ አበርክቶ ማስዋወቅ የፎረሙ ግብ ተደርጎ ተቀምጧል።

በፎረሙ ላይ ዑለሞች፣ ምሁራን፣ ጥናትና ምርምር አቅራቢዎች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሌሎች ባለድርሻዎች ተገኝተዋል።

በጥናት እና ምርምር ምስረታው ላይ ሙስሊም ምሁራን እና ጥናታዊ ፅሁፍ አቅራቢዎች የተገኙ ሲሆን የትውውቅ ፕሮግራም ተካሂዷል። ሰባት አባላት ያሉት ፎረም ሰብሳቢ ዶክተር ሙሐመድ ሰዒድ ናቸው። (ሚንበር ቲቪ)

★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV

BY Minber News - ሚንበር ኸበር










Share with your friend now:
group-telegram.com/minberkheber/1786

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." That hurt tech stocks. For the past few weeks, the 10-year yield has traded between 1.72% and 2%, as traders moved into the bond for safety when Russia headlines were ugly—and out of it when headlines improved. Now, the yield is touching its pandemic-era high. If the yield breaks above that level, that could signal that it’s on a sustainable path higher. Higher long-dated bond yields make future profits less valuable—and many tech companies are valued on the basis of profits forecast for many years in the future. Some people used the platform to organize ahead of the storming of the U.S. Capitol in January 2021, and last month Senator Mark Warner sent a letter to Durov urging him to curb Russian information operations on Telegram. "Russians are really disconnected from the reality of what happening to their country," Andrey said. "So Telegram has become essential for understanding what's going on to the Russian-speaking world." Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country.
from us


Telegram Minber News - ሚንበር ኸበር
FROM American