Telegram Group & Telegram Channel
🇪🇹 ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች

🌽 የበቆሎ ምርትን ለማሳደግ ወሳኝ ንቅናቄ ያስጀመረው የግብርና ሚኒስቴር፣ በዚህ መኸር 160 ሚሊዮን ኩንታል ግብ አስቀምጧል፡፡

🧑🏾‍🌾 አርሶ አደሮች በመላ ሀገሪቱ 3.1 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ በቆሎ ተክለዋል፡፡ ባለፈው ዓመት ከነበረበት 2 ሚሊዮን ሄክታር አንጻር ከፍተኛ ጭማሪ አለው፡፡

📈 የምርት ማሳደግ ዘመቻው የ36.75 በመቶ ምርት ጭማሪ ለማስገኘት የታሰበ ሲሆን፣ በስንዴ እና ሩዝ ዘርፎች ላይ በተገኙት የቅርብ ጊዜ ውጤቶች ላይ የተመሠረተ ነው ተብሏል፡፡

የመንግሥት ትኩረት፣ የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦት እና የላቁ አሠራሮችን መተግበር ለበቆሎ ምርት እድገቱ ከፍተኛ አስዋታዖ ማድረጋቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ምስል ከግብርና ሚኒስቴር የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
7😁7👍5



group-telegram.com/sputnik_ethiopia/13501
Create:
Last Update:

🇪🇹 ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን የመቻል ጥረትን ስታስቀጥል የበቆሎ ምርቷን በ37 በመቶ ለማሳደግ አቅዳለች

🌽 የበቆሎ ምርትን ለማሳደግ ወሳኝ ንቅናቄ ያስጀመረው የግብርና ሚኒስቴር፣ በዚህ መኸር 160 ሚሊዮን ኩንታል ግብ አስቀምጧል፡፡

🧑🏾‍🌾 አርሶ አደሮች በመላ ሀገሪቱ 3.1 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ በቆሎ ተክለዋል፡፡ ባለፈው ዓመት ከነበረበት 2 ሚሊዮን ሄክታር አንጻር ከፍተኛ ጭማሪ አለው፡፡

📈 የምርት ማሳደግ ዘመቻው የ36.75 በመቶ ምርት ጭማሪ ለማስገኘት የታሰበ ሲሆን፣ በስንዴ እና ሩዝ ዘርፎች ላይ በተገኙት የቅርብ ጊዜ ውጤቶች ላይ የተመሠረተ ነው ተብሏል፡፡

የመንግሥት ትኩረት፣ የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦት እና የላቁ አሠራሮችን መተግበር ለበቆሎ ምርት እድገቱ ከፍተኛ አስዋታዖ ማድረጋቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ምስል ከግብርና ሚኒስቴር የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X

BY ስፑትኒክ ኢትዮጵያ






Share with your friend now:
group-telegram.com/sputnik_ethiopia/13501

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. Although some channels have been removed, the curation process is considered opaque and insufficient by analysts. And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%. Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open.
from us


Telegram ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
FROM American