Notice: file_put_contents(): Write of 4139 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 16384 of 20523 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️ | Telegram Webview: tolehaahmed/1264 -
Telegram Group & Telegram Channel
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
طالب لم يمتلك نفسه عند قراءته لهذا الحديث في صحيح البخاري ومسلم مع الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
የዕውቀት ፈላጊ ተማሪው ይህን ሀዲስ በሸይኽ አብዱረዛቅ አል-በድር ላይ በሚቀራበት ወቅት በሀዲሱ ተመስጦ ዕልቅሻውን መቆጣጠር አልቻለም!

ያ አሏህ ሀዲሱ በጣም ልብን ይነካል ወሏህ
ዕውቀት ፍለጋ የአሏህን ዲን ለመማር መሰባሰብ፣ አሏህን ለማውሳት መሰባሰብ ትልቅ ትሩፋት ነው ያለው
አሏህ ይወፍቀን!

ይህን የሚያስለቅስ የነብያችን ሀዲስ በግርድፉ ልተርጉምላችሁ

ለአሏህ በየመንገዱ የሚጓዙ እሱ የሚወሳበትን፣የሚዘከርበትን ቦታ የሚፈልጉ እና የሚቀማመጡ መላኢካዎች አሉት አሏህን የሚያወሱ ሰዎችን ባገኙ ጊዜ እርስበርሳቸው ይጠራራሉ  ኑ....! የምትፈልጉት ጉዳይ እዚህ ነው ይባባላሉ  ከዚያም በክንፋቸው ሰማይ እስኪደርሱ ድረስ ያካብቧቸዋል
ወደ አሏህም ሄደው አሏህም  እያወቀ ባሮቼ ምን እያሉ ነው በማለት ይጠይቃቸዋል
መላዒኮችም፦ አንተን እያጠሩ እያመሰገኑ እያተለቁ  እንዲሁም እያሞገሱህ ነበር ይሉታል

አሏህም፦ እኔን አይተውኛል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩህም ይሉታል
አሏህም፦ ቢያዩኝ እንዴት ይሆኑ ነበር? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩህማ በጣም አብዝተው ነበር ዒባዳ የሚያደርጉት በርትተውም ነበር የሚያሞግሱክ ይሉታል

አሏህም፦ እሺ ምንድነው የሚጠይቁኝ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ የሚጠይቁህ ጀነትህን ነው ይሉታል
አሏህም፦ ጀነትን አይተዋታል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩዋትም ይላሉ
አሏህም፦ ቢያዩዋትስ እንዴት ይሆኑ ነበር  ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩዋትማ በጣም ጉጉታቸው የበረታ ፍላጎታቸውም የጠና እንዲሁም በጣም ለመግባት የከጀሉ ይሆኑ ነበር ይሉታል

አሏህም፦ ከምንድነው በኔ የሚጠበቁት? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ከዕሳትህ ነው ጌታችን ይሉታል
አሏህም፦ አይተዋታል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩዋትም ይሉታል
አሏህም፦ ቢያዩዋትስ እንዴት ይሆኑ ነበር? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩዋትማ ከእሷ በጣም የሸሹ እና ፍራቻቸውም በጣም የበረታ ይሆን ነበር ይሉታል

አሏህም፦ እንግዲህ መስክሩ ለነሱ እኔ ምሬያቸዋለሁ ይላል
ከመላዒካዎች ውስጥ አንደኛው፦ ጌታችን ሆይ ከነዚያ ሰዎች መካከል እኮ ከነሱ ያልሆነ ለሌላ ጉዳይ መጥቶ የተቀመጠ ሰው አለ ይላል

አሏህም፦ እነሱ ሰዎች እኮ አብሯቸው የተቀመጠ ሰውም እንኳን ቢሆን እድለ ቢስ የማይሆነበት ሰዎች ናቸው ይላቸዋል።

አሏህ ሆይ በመጪው ዓለም ፊትህን ከሚመለከቱት ጀነት ከሚገቡት ከዕሳት ከሚድኑት ደጋግ አንተን አስታዋሽ ባሮችህ መካከል አድርገን!    አሚን!!!
Toleha Ahmed

🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
       @tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/1264
Create:
Last Update:

የዕውቀት ፈላጊ ተማሪው ይህን ሀዲስ በሸይኽ አብዱረዛቅ አል-በድር ላይ በሚቀራበት ወቅት በሀዲሱ ተመስጦ ዕልቅሻውን መቆጣጠር አልቻለም!

ያ አሏህ ሀዲሱ በጣም ልብን ይነካል ወሏህ
ዕውቀት ፍለጋ የአሏህን ዲን ለመማር መሰባሰብ፣ አሏህን ለማውሳት መሰባሰብ ትልቅ ትሩፋት ነው ያለው
አሏህ ይወፍቀን!

ይህን የሚያስለቅስ የነብያችን ሀዲስ በግርድፉ ልተርጉምላችሁ

ለአሏህ በየመንገዱ የሚጓዙ እሱ የሚወሳበትን፣የሚዘከርበትን ቦታ የሚፈልጉ እና የሚቀማመጡ መላኢካዎች አሉት አሏህን የሚያወሱ ሰዎችን ባገኙ ጊዜ እርስበርሳቸው ይጠራራሉ  ኑ....! የምትፈልጉት ጉዳይ እዚህ ነው ይባባላሉ  ከዚያም በክንፋቸው ሰማይ እስኪደርሱ ድረስ ያካብቧቸዋል
ወደ አሏህም ሄደው አሏህም  እያወቀ ባሮቼ ምን እያሉ ነው በማለት ይጠይቃቸዋል
መላዒኮችም፦ አንተን እያጠሩ እያመሰገኑ እያተለቁ  እንዲሁም እያሞገሱህ ነበር ይሉታል

አሏህም፦ እኔን አይተውኛል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩህም ይሉታል
አሏህም፦ ቢያዩኝ እንዴት ይሆኑ ነበር? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩህማ በጣም አብዝተው ነበር ዒባዳ የሚያደርጉት በርትተውም ነበር የሚያሞግሱክ ይሉታል

አሏህም፦ እሺ ምንድነው የሚጠይቁኝ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ የሚጠይቁህ ጀነትህን ነው ይሉታል
አሏህም፦ ጀነትን አይተዋታል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩዋትም ይላሉ
አሏህም፦ ቢያዩዋትስ እንዴት ይሆኑ ነበር  ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩዋትማ በጣም ጉጉታቸው የበረታ ፍላጎታቸውም የጠና እንዲሁም በጣም ለመግባት የከጀሉ ይሆኑ ነበር ይሉታል

አሏህም፦ ከምንድነው በኔ የሚጠበቁት? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ከዕሳትህ ነው ጌታችን ይሉታል
አሏህም፦ አይተዋታል እንዴ? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ በፍፁም ወሏሂ አላዩዋትም ይሉታል
አሏህም፦ ቢያዩዋትስ እንዴት ይሆኑ ነበር? ይላቸዋል
መላዒኮችም፦ ቢያዩዋትማ ከእሷ በጣም የሸሹ እና ፍራቻቸውም በጣም የበረታ ይሆን ነበር ይሉታል

አሏህም፦ እንግዲህ መስክሩ ለነሱ እኔ ምሬያቸዋለሁ ይላል
ከመላዒካዎች ውስጥ አንደኛው፦ ጌታችን ሆይ ከነዚያ ሰዎች መካከል እኮ ከነሱ ያልሆነ ለሌላ ጉዳይ መጥቶ የተቀመጠ ሰው አለ ይላል

አሏህም፦ እነሱ ሰዎች እኮ አብሯቸው የተቀመጠ ሰውም እንኳን ቢሆን እድለ ቢስ የማይሆነበት ሰዎች ናቸው ይላቸዋል።

አሏህ ሆይ በመጪው ዓለም ፊትህን ከሚመለከቱት ጀነት ከሚገቡት ከዕሳት ከሚድኑት ደጋግ አንተን አስታዋሽ ባሮችህ መካከል አድርገን!    አሚን!!!
Toleha Ahmed

🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
       @tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/1264

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. I want a secure messaging app, should I use Telegram?
from us


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American