Telegram Group & Telegram Channel
#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539
Create:
Last Update:

#ኢንሣ ከሰሞኑ በተለይም በ #ቴሌግራም እና #ዋትሳፕ መተግበሪያዎች የማጭበርበር እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው ተጠቃሚዎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም የቴሌግራም እና የዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠሩ የማጭበርበርና የአካዉንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ በመምጣታቸው የመተግበሪያዎቹ ተጠቃሚዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር አሣሠበ።

ከዚህ ቀደም ከነበረዉ በተለየ ሁኔታ ከሰሞኑ የግለሰቦች የቴሊግራምና ዋትሳፕ አካዉንቶችን በመረጃ መንታፊዎች በከፍተኛ ደረጃ እየተነጠቀና ማጭበርበሮች እየተፈጸሙ መሆኑን በኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል/Ethio-CERRT/ ማረጋገጥ መቻሉን ጠቁሟል።

እነዚህ የአካዉንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸዉን ሊንኮችን በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም ገልጿል።

ከእነዚህ ቴክኒኮች መካከልም በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከዉ ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተዉ በሚገቡበት ወቅት አካዉንታቸዉን ይነጥቃሉ ብሏል።

ከዚህ የአካዉንት ነጠቃ በኋላ  የተነጠቀዉን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካዉንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ ይገኛሉ ብሏል መግለጫው።

https://www.facebook.com/share/171JEdPWHK/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6539

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added. Pavel Durov, a billionaire who embraces an all-black wardrobe and is often compared to the character Neo from "the Matrix," funds Telegram through his personal wealth and debt financing. And despite being one of the world's most popular tech companies, Telegram reportedly has only about 30 employees who defer to Durov for most major decisions about the platform.
from us


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American