Telegram Group & Telegram Channel
Elohim
✍️ድንገት ዛሬ አሁን ከደቂቃዎች ብዋላ በመኪና አደጋ ድንገት ብሞትስ ብለህ/ሽ አስበህ ታቃለህ ተኝተህ ምንም ሳትታመም ከተኛውበት ባልነቃስ ብለህ ታቃለህ ወይ ደግሞ እንቅፋት መቶህ ልሞት እችላለሁ ብለህ እሰብህ ታቃለህ አይ ከነዚ ነገሮች ራሴን ጠብቃለው ካልክ ደሞ በጣም ትንሽ ያልካት ቁስል ወደ ካንሰር ተቀይሮ ሂወትህን ሊያሳጣህ ይችላል

ይሄ ሁሉ እደማይ ደርስብህ እርግጠኛ ምቶንበት ነገር የለም እጅ ላይ ያለው ብዙ ገንዘብ ዝና ክብር ብዙ ሰዎችን ማወቅህ ወጣት መሆንህ የትኛውም ነገር ሞት ከሚለው ነገር ሊያስጥልህ አይችልም እጅህ ላይ ያለው ነገር ለሂወትህ ቤዛ መሆን አይችልም


👉የሂወት ዋጋ ውድ ነው ለዛ ነው ነብስህን ከሲኦል ሊያስመልጥ በሚችለው ሞትን ባሸነፈው በክርስቶስ እየሱስ መታመን ያለብህ

እሱ ብቻ ነው ሞትን ሲያሸንፍ ያየነው እሱ ብቻ ነው ተስፋ የገባልክ ሂወትህን ካዳኝ ወጥመድ የሚያስመልጥ ።

ትምክትህ የታለ ብዙ ገንዘብ ሀብት ዝና መልክ የጊዜው ሰው መሆንህ ነው ይሄ ሁሉ ድንገት ሊመጣብህ ካለው አደጋ አያስመልጥህም

ወንድሜ ትምክት አንድ ነው ሊሆን የሚገባው ነብስህን ከክፋት የሚናጠቀውን ብት ሞት እንኳን ከሲኦል የሚያወጣክ ሁል ጊዜ በአብ ፊት ጥብቅና ሚቆምልህ ስላንተ ዋጋ የከፈለው እየሱስ ነው ለዛሬ ቀን በሱ ታመን ሚመካ ቢኖር በእግዚአብሔር ይመካ።

#ተባርካቹዋል

@truegospell
@truegospell
@truegospell



group-telegram.com/Tsegabecha/234
Create:
Last Update:

Elohim
✍️ድንገት ዛሬ አሁን ከደቂቃዎች ብዋላ በመኪና አደጋ ድንገት ብሞትስ ብለህ/ሽ አስበህ ታቃለህ ተኝተህ ምንም ሳትታመም ከተኛውበት ባልነቃስ ብለህ ታቃለህ ወይ ደግሞ እንቅፋት መቶህ ልሞት እችላለሁ ብለህ እሰብህ ታቃለህ አይ ከነዚ ነገሮች ራሴን ጠብቃለው ካልክ ደሞ በጣም ትንሽ ያልካት ቁስል ወደ ካንሰር ተቀይሮ ሂወትህን ሊያሳጣህ ይችላል

ይሄ ሁሉ እደማይ ደርስብህ እርግጠኛ ምቶንበት ነገር የለም እጅ ላይ ያለው ብዙ ገንዘብ ዝና ክብር ብዙ ሰዎችን ማወቅህ ወጣት መሆንህ የትኛውም ነገር ሞት ከሚለው ነገር ሊያስጥልህ አይችልም እጅህ ላይ ያለው ነገር ለሂወትህ ቤዛ መሆን አይችልም


👉የሂወት ዋጋ ውድ ነው ለዛ ነው ነብስህን ከሲኦል ሊያስመልጥ በሚችለው ሞትን ባሸነፈው በክርስቶስ እየሱስ መታመን ያለብህ

እሱ ብቻ ነው ሞትን ሲያሸንፍ ያየነው እሱ ብቻ ነው ተስፋ የገባልክ ሂወትህን ካዳኝ ወጥመድ የሚያስመልጥ ።

ትምክትህ የታለ ብዙ ገንዘብ ሀብት ዝና መልክ የጊዜው ሰው መሆንህ ነው ይሄ ሁሉ ድንገት ሊመጣብህ ካለው አደጋ አያስመልጥህም

ወንድሜ ትምክት አንድ ነው ሊሆን የሚገባው ነብስህን ከክፋት የሚናጠቀውን ብት ሞት እንኳን ከሲኦል የሚያወጣክ ሁል ጊዜ በአብ ፊት ጥብቅና ሚቆምልህ ስላንተ ዋጋ የከፈለው እየሱስ ነው ለዛሬ ቀን በሱ ታመን ሚመካ ቢኖር በእግዚአብሔር ይመካ።

#ተባርካቹዋል

@truegospell
@truegospell
@truegospell

BY ወንጌል ያሸንፋል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/Tsegabecha/234

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons.
from us


Telegram ወንጌል ያሸንፋል
FROM American