Telegram Group & Telegram Channel
""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።
78👍34



group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234
Create:
Last Update:

""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።

BY የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In 2014, Pavel Durov fled the country after allies of the Kremlin took control of the social networking site most know just as VK. Russia's intelligence agency had asked Durov to turn over the data of anti-Kremlin protesters. Durov refused to do so. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." The regulator said it had received information that messages containing stock tips and other investment advice with respect to selected listed companies are being widely circulated through websites and social media platforms such as Telegram, Facebook, WhatsApp and Instagram. Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips.
from ar


Telegram የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel
FROM American