Telegram Group & Telegram Channel
ለነፀብራቅ 1 ፊት ብቻ ያለው የሚመስልህ ወንድሜ ሆይ ...... ጨረቃ ግማሽ አካሉ በጥላ ስር ሲደበቅ በዛ ጨረቃ ማስተንተንን ምክረህ ታውቃለህ 🧐 ??
በኢስላም ውስጥ ሴቶች ለንግግር ማማር የተደረጉ ጌጦች አይደሉም 🙄 ፤ እንደዉም ሴቶች የተፈጠሩት በፍጥረተ አለሙ ላይ ለሚዛናዊነት ሚስጥር እንዲሆኑ ነው 😌 ። ምድር ያለ ዉሀ ምድረ በዳ እንደምትሆነው ሁላ ህይወትም ያለ ሴት መዋዠቅ እና ወና መሆን ነው 🥺
ሴት ማለት ያለሷ ትርጉም ማይሟላበት የሆነች ድብቅ ፊደል ናት 😇 ፣ እሷም ያለሷ ህይወት ማይቆም የሆነች ድብቅ እስትንፋስ ናት 🥹፣ ተራው ሰው ማያያት የሆነች መድረሳ ናት ፤ ነገር ግን በጨለማ እንኳን መንገዳቸው የሚያውቁ የሆኑ ትውልዶችን አንፃ የምታስመርቅ ተቋም ናት 🤩
ኢስላም ሴትን በስም ብቻ አላላቃትም ፣ እንደውም በአይን የማይታይ የሆነ እና በአቅል ብቻ ሊታይ የሚችል ድርሻን በኢስላም ሰጥቷቷል 😊 ።ሴት ማለት ሰይፎች በሚወድቁ ጊዜ ያለች ሰላማዊ መሸሸጊያ ናት ❤️ ። ውለታዎች በሚረሱ ጊዜ ያለች የማትረሳ ትዝታ ናት ❤️‍🩹 ፣ እናም ደግሞ የማይሰማ ነገር ግን ትውልድን ማንቀሳቀስ የሚችል ድምፅ ናት ።
ሴት በኢስላም ውስጥ ድብቅ ሚዛን ናት እሷ ከተዘነበለች ሁሉ ነገር ሲያዘነብል እሷ ቀጥ ካለች ደግሞ ሁሉ ነገር ቀጥ ይላል 😊
ይህንንም በኢስላም ውስጥ ያለን የሴት ሚና ማየት ያልቻለ ምንጊዜም በሴት ላይ ጉድለትን ብቻ ይመለከታል 😢 ። ምክንያቱም የልቡ አይን እስካሁን አልተከፈተችምና 🥲.........

ሴት እናት ፣ እህት ፣ ልጅ ፣ ሚስት ፣ አያት እናም የማህበረሰብ መፍለቂያ ጭምር ናት 😍

ሴትን እንዲው እያሞገስጓት ሳይሆን ጥልቅ ከሆነው የሚስጥር ባህሯ በማንኪያ ልንካ ብዬ ነው 🥰
🥰71🔥1



group-telegram.com/bilalmedia2/6824
Create:
Last Update:

ለነፀብራቅ 1 ፊት ብቻ ያለው የሚመስልህ ወንድሜ ሆይ ...... ጨረቃ ግማሽ አካሉ በጥላ ስር ሲደበቅ በዛ ጨረቃ ማስተንተንን ምክረህ ታውቃለህ 🧐 ??
በኢስላም ውስጥ ሴቶች ለንግግር ማማር የተደረጉ ጌጦች አይደሉም 🙄 ፤ እንደዉም ሴቶች የተፈጠሩት በፍጥረተ አለሙ ላይ ለሚዛናዊነት ሚስጥር እንዲሆኑ ነው 😌 ። ምድር ያለ ዉሀ ምድረ በዳ እንደምትሆነው ሁላ ህይወትም ያለ ሴት መዋዠቅ እና ወና መሆን ነው 🥺
ሴት ማለት ያለሷ ትርጉም ማይሟላበት የሆነች ድብቅ ፊደል ናት 😇 ፣ እሷም ያለሷ ህይወት ማይቆም የሆነች ድብቅ እስትንፋስ ናት 🥹፣ ተራው ሰው ማያያት የሆነች መድረሳ ናት ፤ ነገር ግን በጨለማ እንኳን መንገዳቸው የሚያውቁ የሆኑ ትውልዶችን አንፃ የምታስመርቅ ተቋም ናት 🤩
ኢስላም ሴትን በስም ብቻ አላላቃትም ፣ እንደውም በአይን የማይታይ የሆነ እና በአቅል ብቻ ሊታይ የሚችል ድርሻን በኢስላም ሰጥቷቷል 😊 ።ሴት ማለት ሰይፎች በሚወድቁ ጊዜ ያለች ሰላማዊ መሸሸጊያ ናት ❤️ ። ውለታዎች በሚረሱ ጊዜ ያለች የማትረሳ ትዝታ ናት ❤️‍🩹 ፣ እናም ደግሞ የማይሰማ ነገር ግን ትውልድን ማንቀሳቀስ የሚችል ድምፅ ናት ።
ሴት በኢስላም ውስጥ ድብቅ ሚዛን ናት እሷ ከተዘነበለች ሁሉ ነገር ሲያዘነብል እሷ ቀጥ ካለች ደግሞ ሁሉ ነገር ቀጥ ይላል 😊
ይህንንም በኢስላም ውስጥ ያለን የሴት ሚና ማየት ያልቻለ ምንጊዜም በሴት ላይ ጉድለትን ብቻ ይመለከታል 😢 ። ምክንያቱም የልቡ አይን እስካሁን አልተከፈተችምና 🥲.........

ሴት እናት ፣ እህት ፣ ልጅ ፣ ሚስት ፣ አያት እናም የማህበረሰብ መፍለቂያ ጭምር ናት 😍

ሴትን እንዲው እያሞገስጓት ሳይሆን ጥልቅ ከሆነው የሚስጥር ባህሯ በማንኪያ ልንካ ብዬ ነው 🥰

BY ቢላል ሚዲያ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/bilalmedia2/6824

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." Markets continued to grapple with the economic and corporate earnings implications relating to the Russia-Ukraine conflict. “We have a ton of uncertainty right now,” said Stephanie Link, chief investment strategist and portfolio manager at Hightower Advisors. “We’re dealing with a war, we’re dealing with inflation. We don’t know what it means to earnings.” In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. NEWS The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes.
from us


Telegram ቢላል ሚዲያ
FROM American