Telegram Group & Telegram Channel
ዜና: #የህወሓት አመራሮች ችግሮቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችላቸውን የስነምግባር መመሪያ መፈራረማቸው ተገለጸ

የህወሓት አመራሮች ሁሉን አቀፍ ችግሮቻቸውን በሰላምና በውይይት ለመፍታት ተስማምተዋል፤ ለዚህም ይረዳ ዘንድ የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል ሲሉ #የትግራይ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም በመቀለ ከተማ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ።

የሀይማኖት አባቶቹ በመግለጫው “ስምምነቱን ወደፊት ለማራመድ በሚል ሁለቱም ወገኖች የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል” ማለታቸውን ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፤ መመሪያዎቹ ምን ላይ እንዳተኮሩ መረጃው የገለጸው ነገር የለም።

ላለፉት ሁለት ወራት መሪዎቹ ልዩነቶቻቸውን በንግግር እንዲፈቱ ለማድረግ በተናጠልም ይሁን በጋራ በተደጋጋሚ ጥረት ስናደርግ ነበር ሲሉ የገለጹት የክልሉ ምስራቃዊ ዞን የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ አቡነ መርሐ ክርስቶስ ሁሉንም ችግሮቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ መግባባት ላይ ተደርሷል ብለዋል።

ከወራት በፊት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ሁለቱን የህወሓት ቡድን በማቀረራብ "ችግሮቻቸውን በመመካከር ለመፍታት ቃል እንዲገቡ ባቀረብነው ጥያቄ ላይ አዎንታዊ ምላሽ አግኝተናል" ሲሉ መግለጻቸው መዘገቡ ይታወሳል።

================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/jgdsjm



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5347
Create:
Last Update:

ዜና: #የህወሓት አመራሮች ችግሮቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችላቸውን የስነምግባር መመሪያ መፈራረማቸው ተገለጸ

የህወሓት አመራሮች ሁሉን አቀፍ ችግሮቻቸውን በሰላምና በውይይት ለመፍታት ተስማምተዋል፤ ለዚህም ይረዳ ዘንድ የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል ሲሉ #የትግራይ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም በመቀለ ከተማ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ።

የሀይማኖት አባቶቹ በመግለጫው “ስምምነቱን ወደፊት ለማራመድ በሚል ሁለቱም ወገኖች የስነ ምግባር ደንብ አውጥተው ተፈራርመዋል” ማለታቸውን ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፤ መመሪያዎቹ ምን ላይ እንዳተኮሩ መረጃው የገለጸው ነገር የለም።

ላለፉት ሁለት ወራት መሪዎቹ ልዩነቶቻቸውን በንግግር እንዲፈቱ ለማድረግ በተናጠልም ይሁን በጋራ በተደጋጋሚ ጥረት ስናደርግ ነበር ሲሉ የገለጹት የክልሉ ምስራቃዊ ዞን የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ አቡነ መርሐ ክርስቶስ ሁሉንም ችግሮቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ መግባባት ላይ ተደርሷል ብለዋል።

ከወራት በፊት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ሁለቱን የህወሓት ቡድን በማቀረራብ "ችግሮቻቸውን በመመካከር ለመፍታት ቃል እንዲገቡ ባቀረብነው ጥያቄ ላይ አዎንታዊ ምላሽ አግኝተናል" ሲሉ መግለጻቸው መዘገቡ ይታወሳል።

================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/jgdsjm

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5347

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists." Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. On December 23rd, 2020, Pavel Durov posted to his channel that the company would need to start generating revenue. In early 2021, he added that any advertising on the platform would not use user data for targeting, and that it would be focused on “large one-to-many channels.” He pledged that ads would be “non-intrusive” and that most users would simply not notice any change. Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred."
from de


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American