Telegram Group & Telegram Channel
""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።
78👍34



group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234
Create:
Last Update:

""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።

BY የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. WhatsApp, a rival messaging platform, introduced some measures to counter disinformation when Covid-19 was first sweeping the world. Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists."
from de


Telegram የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel
FROM American