Telegram Group & Telegram Channel
ዜና: ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ #ለኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት አያጤነቸ መሆኑ ተጠቆመ

#ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታ ዓሊ ሞሐመድ ኦማር መናገራቸው ተገለጸ።

ሁለቱ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ አየመከሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒሰተር ዴኤታው እስከ መጪው ሰኔ ወር የስምምነቱን ማዕቀፍ ለማጠናቀቅ እየተነጋገሩ ነው ማለታቸውን ከብሉንበርግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“ማዕቀፉ ምን አይነት ወደብ እንደሚሰጥ ውሳኔ ይሰጣል፣ በትክክል የትኛው የህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ እንደሚሻል ምክረ ሀሳብ ያቀርባል እንዲሁም ለወደቡ ግንባታ አጠቃላይ ስለሚያስፈልገው የገንዘብ ወጭ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አመላክተዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ አሰተያየት እነዲሰጡት የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ሴክረተሪ ብለኔ ስዩምን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባዩ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ያደረገው ሙከራ አለመሳካቱነ ብሉንበርግ በዘገባው አስታውቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ሞቃዲሹ ማቅናታቸው ይታወቃል፤ የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ/ም ወደ ሶማሊያ ያመሩት ጠ/ሚ አብይ በሞቃዲሾ ቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ጋር የፀጥታ ትብብርን በማጠናከር፣ የንግድ አጋርነት በማጠናከር እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ማድረጋቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

የአንካራውን ስምምነት ተከትሎ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን በወቅቱ ከ/ሚ አብይ አህመድ ጋር ውይይት በማድረግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለመመለስ መስማማታቸውን ይታወሳል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5423
Create:
Last Update:

ዜና: ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ #ለኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት አያጤነቸ መሆኑ ተጠቆመ

#ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታ ዓሊ ሞሐመድ ኦማር መናገራቸው ተገለጸ።

ሁለቱ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ አየመከሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒሰተር ዴኤታው እስከ መጪው ሰኔ ወር የስምምነቱን ማዕቀፍ ለማጠናቀቅ እየተነጋገሩ ነው ማለታቸውን ከብሉንበርግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“ማዕቀፉ ምን አይነት ወደብ እንደሚሰጥ ውሳኔ ይሰጣል፣ በትክክል የትኛው የህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ እንደሚሻል ምክረ ሀሳብ ያቀርባል እንዲሁም ለወደቡ ግንባታ አጠቃላይ ስለሚያስፈልገው የገንዘብ ወጭ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አመላክተዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ አሰተያየት እነዲሰጡት የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ሴክረተሪ ብለኔ ስዩምን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባዩ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ያደረገው ሙከራ አለመሳካቱነ ብሉንበርግ በዘገባው አስታውቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ሞቃዲሹ ማቅናታቸው ይታወቃል፤ የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ/ም ወደ ሶማሊያ ያመሩት ጠ/ሚ አብይ በሞቃዲሾ ቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ጋር የፀጥታ ትብብርን በማጠናከር፣ የንግድ አጋርነት በማጠናከር እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ማድረጋቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

የአንካራውን ስምምነት ተከትሎ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን በወቅቱ ከ/ሚ አብይ አህመድ ጋር ውይይት በማድረግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለመመለስ መስማማታቸውን ይታወሳል።

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5423

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%. "The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth." If you initiate a Secret Chat, however, then these communications are end-to-end encrypted and are tied to the device you are using. That means it’s less convenient to access them across multiple platforms, but you are at far less risk of snooping. Back in the day, Secret Chats received some praise from the EFF, but the fact that its standard system isn’t as secure earned it some criticism. If you’re looking for something that is considered more reliable by privacy advocates, then Signal is the EFF’s preferred platform, although that too is not without some caveats. But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai.
from es


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American