Telegram Group & Telegram Channel
#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961
Create:
Last Update:

#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።

BY Addis Standard Amharic





Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. Multiple pro-Kremlin media figures circulated the post's false claims, including prominent Russian journalist Vladimir Soloviev and the state-controlled Russian outlet RT, according to the DFR Lab's report. The company maintains that it cannot act against individual or group chats, which are “private amongst their participants,” but it will respond to requests in relation to sticker sets, channels and bots which are publicly available. During the invasion of Ukraine, Pavel Durov has wrestled with this issue a lot more prominently than he has before. Channels like Donbass Insider and Bellum Acta, as reported by Foreign Policy, started pumping out pro-Russian propaganda as the invasion began. So much so that the Ukrainian National Security and Defense Council issued a statement labeling which accounts are Russian-backed. Ukrainian officials, in potential violation of the Geneva Convention, have shared imagery of dead and captured Russian soldiers on the platform. Apparently upbeat developments in Russia's discussions with Ukraine helped at least temporarily send investors back into risk assets. Russian President Vladimir Putin said during a meeting with his Belarusian counterpart Alexander Lukashenko that there were "certain positive developments" occurring in the talks with Ukraine, according to a transcript of their meeting. Putin added that discussions were happening "almost on a daily basis."
from es


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American