Telegram Group & Telegram Channel
የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።

የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።

ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256

@YeneTube @FikerAssefa
46😁9👀2



group-telegram.com/yenetube/54868
Create:
Last Update:

የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።

የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።

ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
group-telegram.com/yenetube/54868

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Lastly, the web previews of t.me links have been given a new look, adding chat backgrounds and design elements from the fully-features Telegram Web client. In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. As the war in Ukraine rages, the messaging app Telegram has emerged as the go-to place for unfiltered live war updates for both Ukrainian refugees and increasingly isolated Russians alike. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels.
from es


Telegram YeneTube
FROM American