Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006
Create:
Last Update:

ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pavel Durov, a billionaire who embraces an all-black wardrobe and is often compared to the character Neo from "the Matrix," funds Telegram through his personal wealth and debt financing. And despite being one of the world's most popular tech companies, Telegram reportedly has only about 30 employees who defer to Durov for most major decisions about the platform. In view of this, the regulator has cautioned investors not to rely on such investment tips / advice received through social media platforms. It has also said investors should exercise utmost caution while taking investment decisions while dealing in the securities market. In a message on his Telegram channel recently recounting the episode, Durov wrote: "I lost my company and my home, but would do it again – without hesitation." Telegram has become more interventionist over time, and has steadily increased its efforts to shut down these accounts. But this has also meant that the company has also engaged with lawmakers more generally, although it maintains that it doesn’t do so willingly. For instance, in September 2021, Telegram reportedly blocked a chat bot in support of (Putin critic) Alexei Navalny during Russia’s most recent parliamentary elections. Pavel Durov was quoted at the time saying that the company was obliged to follow a “legitimate” law of the land. He added that as Apple and Google both follow the law, to violate it would give both platforms a reason to boot the messenger from its stores. Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site.
from fr


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American