Telegram Group & Telegram Channel
"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth
11😡8👏6🕊1



group-telegram.com/thiqahEth/3885
Create:
Last Update:

"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth

BY THIQAH





Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3885

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Your messages about the movement of the enemy through the official chatbot … bring new trophies every day," the government agency tweeted. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities. The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. NEWS Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country.
from fr


Telegram THIQAH
FROM American