Telegram Group & Telegram Channel
" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
462👏124😡110🤔67🙏25🕊22😢14😱13😭9🥰8💔3



group-telegram.com/tikvahethiopia/96706
Create:
Last Update:

" ' ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው ' የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ ነው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው አመራሩ የሚጠቀምበት ማጭበርበሪያ እንደሆነ የቀድሞ የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ።

ይህ የተናገሩት ከ ' ፋና ቴሌቪዥን ' ጋር በነበራቸው ዘልግ ያለና ጠንካራ ሃሳቦች በሰነዘሩበት ቃለምልልስ ነው።

በህወሓት ውስጥ ያለውን አመራር "  ወደጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት ብቻ ትኩረት ያደረገ ፤ የህዝብ አጀንዳ አጀንዳው ያልሆነ ፤ ምን እንደሚል እንኳን ሳይታወቅ ' እኔ ያልኩት ብቻ ነው ትክክል ' በሚል ከእንቅልፍ ባኖ በተነሳ ቁጥር የሚመጡለት ጉዳዮችን የህዝብ አጀንዳ እያስመሰለ የሚያደናግር ፣ በህዝብ ስም እየማለ እየተገዘተ የህዝብን አጀንዳና ጉዳይ ወደጎን ትቶ የራሱን ጥቅም ወደማሳደድ የመጣ ነው " ብለዋል።

" ይሄን ውጭ ወጥቼ እገሌ እገሌ ብዬ ለመውቀስ አይደለም ሁላችንም ባለፍንበት ሂደት የህዝብ አጀንዳ ከማስቀመጥ አኳያ ምን አደረግን ? ብለን መጠየቅ አለብን " ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ " ህወሓት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ናቸው " የሚለው የአመራሩ ማጭበርበሪያ እንደሆነ ገልጸዋል።

ይህን ማጭበርበሪያ አመራሩ የሚጠቀምበት ከስርቆት፣ ከሌሎች በመንግሥት ስልጣን ላይ ተኩኖ ከሚፈጸሙ በደሎች ተጠያቂ ላለመሆን እንደሆነ አስረድተዋል።

በዚህ ማጭበርበሪያ " የሚሰራቸውን ስራዎች በሙሉ ከህዝቡ ይሁንታ በመነጨ የሚሰራቸው አድርጎ ለማሳመን ይሞክራል " ሲሉም ተደምጠዋል።

" አመራሩ እራሱን የህዝቡ ወኪል አድርጎ፣ ህዝብም እንዲሰግድለት አድርጎ ፣ ህብዙ አንድም አይነት የተቃውሞ ምልክት እንዳያሰማ አፍኖ የስርቆት አጀንዳ ውስጥ በደምብ ተነክሮ ግን ደግሞ ህወሓት እና ድርጅት አንድ ስለሆንን ብሎ በዛ ማጭበርበሪያ እራሱን ነጻ ለማድረግ ይሞክራል " ብለዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/96706

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. The last couple days have exemplified that uncertainty. On Thursday, news emerged that talks in Turkey between the Russia and Ukraine yielded no positive result. But on Friday, Reuters reported that Russian President Vladimir Putin said there had been some “positive shifts” in talks between the two sides. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said.
from fr


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American