Telegram Group & Telegram Channel
#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961
Create:
Last Update:

#እስራኤል ከ #ኢራን ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሰች፤ ትራምፕ ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳሰቡ

የ #አሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል እና በኢራን መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት "አሁን በሥራ ላይ ነው" ሲሉ ገልጸው ሁለቱም አገራት ስምምነቱን እንዳይጥሱት አሳስበዋል።

የትራምፕን ንግግር ተከትሎ ከሰዓታት በኋላ የእስራኤል መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን ያረጋገጠ ሲሆን፤ ስምምነቱ ላይ ማንኛውም አይነት ጥሰት ቢያጋጥም አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጥ አስጠንቅቋል።

ኢራን በበኩሏ ቀደም ሲል ጥቃቷን የምታቆመው እስራኤልም ጥቃቷን የምታቆም ከሆነ ብቻ እንደሆነ ተናግራ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን በእስራኤል ላይ ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አራት ሰዎች መሞታቸውን እስራኤል አስታውቃለች። በአንጻሩ በቴህራን የሚገኙ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ደግሞ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት "የመጨረሻው የሚሳኤል ምት" መካሄዱን ዘግበዋል።

በተመሳሳይ ቴህራንም ሌሊቱን ከፍተኛ ጥቃት የደረሰባት ሲሆን አንድ ነዋሪ "የድንጋጤ ስሜት ተሰምቶኝ ነበረ" ሲሉ ገልጸዋል።

ይህ የተገለጸው ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ በኒውክሌር ተቋሞቿ ላይ ለደረሰው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ በመስጠት በኳታር በሚገኝ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤሎችን ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሲል ቢቢሲ ዘግቧል። ኳታር ሁሉም ሚሳኤሎች መመከት መቻላቸውን ገልጻለች።

BY Addis Standard Amharic





Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5961

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. "Russians are really disconnected from the reality of what happening to their country," Andrey said. "So Telegram has become essential for understanding what's going on to the Russian-speaking world." "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych.
from hk


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American