Telegram Group & Telegram Channel
የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/hk/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ
👏21



group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538
Create:
Last Update:

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/hk/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ

BY የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia













Share with your friend now:
group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To that end, when files are actively downloading, a new icon now appears in the Search bar that users can tap to view and manage downloads, pause and resume all downloads or just individual items, and select one to increase its priority or view it in a chat. "Markets were cheering this economic recovery and return to strong economic growth, but the cheers will turn to tears if the inflation outbreak pushes businesses and consumers to the brink of recession," he added. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. Oh no. There’s a certain degree of myth-making around what exactly went on, so take everything that follows lightly. Telegram was originally launched as a side project by the Durov brothers, with Nikolai handling the coding and Pavel as CEO, while both were at VK. What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm.
from hk


Telegram የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia
FROM American