Telegram Group & Telegram Channel
"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth
11😡8👏6🕊1



group-telegram.com/thiqahEth/3885
Create:
Last Update:

"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth

BY THIQAH





Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3885

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At this point, however, Durov had already been working on Telegram with his brother, and further planned a mobile-first social network with an explicit focus on anti-censorship. Later in April, he told TechCrunch that he had left Russia and had “no plans to go back,” saying that the nation was currently “incompatible with internet business at the moment.” He added later that he was looking for a country that matched his libertarian ideals to base his next startup. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. Telegram Messenger Blocks Navalny Bot During Russian Election However, the perpetrators of such frauds are now adopting new methods and technologies to defraud the investors. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news.
from hk


Telegram THIQAH
FROM American