Telegram Group & Telegram Channel
' አሻም ' ስያሜውን እንዲቀይር በፍርድ ቤት ለምን ተወሰነ ?

“ ተከሳሽ ' አሻም ' ሚለውን የንግድ ምልክት  መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ተወስኗል ” - ፍርድ ቤት

አሻም ቴሌቪዝን ሲጠቀምበት የነበረውን  አሻም የሚለውን ስያሜ መጠቀም አንዲያቆምና እስከ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ/ም እንዲያሳውቅ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን በኩል ማሳሰቢያ እንደተሰጠው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ባለሥልጣኑ ይፋ ካደረገው ደብዳቤ ተረድቷል።

ባለሥልጣኑ ተቋሙ የስም ቅያሬ እንዲያደርግ ያሳሰበው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍ/ብሔር ምድብ ችሎትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወሰኑት ውሳኔን መሠረት በማድረግ ነው፡፡

የስም ቅያሬ ማሳሰቢያው ምንን መሠረት ያደረገ ነው ?

የትዕዛዙ መሠረት አሻም ቴሌቪዥን በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ ላይ በሚተላለፈው “ አሻም  ” የተሰኘ ፕሮግራም ባቀረበበት የክስ መሠረት ነው።

ቲክቫህ ኢትየጵያ የተመለከታቸው ሰነዶች የስም ቅያሬ ጉዳዩ በይግባኝ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተኪዶበት ከሳሽ ያቀረቡትን ክስ አሸንፈው ፤ የካሳ ጉዳይ ተጣርቶ ወደፊት እንደሚወሰን ፤ ነገር ግን የቴሌቪዥን ጣቢያው ' አሻም ' የሚለውን ስም መጠቀም እንዲያቆም ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ያስረዳሉ፡፡

በ2014 ዓ/ም የተጻፈው የፍርድ ቤት ሰነድ ከሳሽ ' አሻም ' የሚለውን ስያሜ በብስራት ኤፍኤም 101.1 እንደሚጠቀምበት፣ ለዚህም ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የምስክር ወረቀት እንዳገኘበት፣ በንግድ ምልክቱ የመጠቀምና ሌሎች እንዳይጠቀሙ የመከልከል መብት በአዋጅ እንደተሰጠው መግለጹን ይተነትናል፡፡

“ ተከሳሽ የከሳሽን ፈቃድ ሳያገኝ እንዲሁም ፈቃድ ሳይጠቅይቅ ' አሻም ' በሚለው በከሻስ የተመዘገበ የንግድ ምልክት በመጠቀም የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፍቶ ስርጭት ጅምሯል ” ይላል ሰነዱ።

ከሳሽ ተከሳሹን፣ “ ተከሳሽ የንግድ ምልክት መጠቀሙ ሆን ብሎ ያለአግባብ ለመበልጸግ የተደረገ ተግባር ነው ይህም ተግባር ያልተገባ የንግድ ውድድር ከመሆኑም ባሻገር በከሳሽ ንግድ ስራ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል ” ሲልም ከሶታል፡፡

በዚህም ' አሻም ' የሚለውን የከሳሽን የንግድ ምልክት በቴሌቪዝን ጣቢያ ስያሜነት መጠቀም እንዲያቆም  ተከሽ የከሳሽን የንግድ ምልክት እየተጠቀመ በመቆየቱ ከሳሽ ላይ በደረሰው ጉዳት 1 ሚሊዮን ብር እንዲከፈል እንዲወሰን ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡

ተከሳሽ (አሻም ቴሌቪዥን) በበኩሉ፣ ከ2009 ጀምሮ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ በሚል ስያሜ በቴሌቪዥን ማሰራጨት ሥራ እየተጠቀመበት እንደሆነ፣ እውቅና እንዳገኘበት በመግለጽ፣ “ ከሳሽ እኔን ሊከሰኝ የሚያስችለው የህግና የማስረጃ ድጋፍ የለውም ” ሲል አጸፋ መስጠቱን ሰነዱ ያስረዳል፡፡

' አሻም ' የሚለውን ስያሜ ያወጣው “ በህጋዊ መንገድ ከንግድ ቢሮ ” ክፍያ በመፈጸም መሆኑን፣ ቢሮው የሚጠቀምበት ሌላ ሰው ያለመኖሩን አጣርቶ የንግድ ስያሜን እንዲጠቀምበት እንደፈቀደለት በመግለጽ ምላሽ መስጠቱና ሌሎች ጉዳዮች በሰነዱ ተብራርተዋል፡፡

ጉዳዩ በእንዲህ አይነት በርካታ ሂደቶች ከተደረጉ በኋላም ተከሳሽ አሻም የሚለውን ስያሜ እንዲያቆም፣ ንግድ ባንክ በፍርድ ባለእዳ ስም የተከፈተ ሂሳብ ቁጥር ካለ እስከ 292 ሺሕ 850 ብር እንዲያግድ ውሳኔ ትዕዛዝ መሰጠቱ ታውቋል፡፡

የፍርድ ቤት ውሳኔው የክርክር ሂደቱን በዝርዝር ካስረዳ በኋላ፣ “ ተከሳሽ አሻም የሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ወስኗል ” ይላል።

ይህንንም የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያስፈጽም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን ታዟል።

(ይህ በከፊል የቀረበ መረጃ ሲሆን፣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተው ሙሉ የፍርድ ቤት ሰነድ ከላይ ተያይዟል)

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
😡1.06K307🤔113🥰82👏63😢49🙏48🕊48😭33😱23



group-telegram.com/tikvahethiopia/91322
Create:
Last Update:

' አሻም ' ስያሜውን እንዲቀይር በፍርድ ቤት ለምን ተወሰነ ?

“ ተከሳሽ ' አሻም ' ሚለውን የንግድ ምልክት  መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ተወስኗል ” - ፍርድ ቤት

አሻም ቴሌቪዝን ሲጠቀምበት የነበረውን  አሻም የሚለውን ስያሜ መጠቀም አንዲያቆምና እስከ ጥቅምት 10 ቀን 2017 ዓ/ም እንዲያሳውቅ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን በኩል ማሳሰቢያ እንደተሰጠው ቲክቫህ ኢትዮጵያ ባለሥልጣኑ ይፋ ካደረገው ደብዳቤ ተረድቷል።

ባለሥልጣኑ ተቋሙ የስም ቅያሬ እንዲያደርግ ያሳሰበው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍ/ብሔር ምድብ ችሎትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወሰኑት ውሳኔን መሠረት በማድረግ ነው፡፡

የስም ቅያሬ ማሳሰቢያው ምንን መሠረት ያደረገ ነው ?

የትዕዛዙ መሠረት አሻም ቴሌቪዥን በብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ ላይ በሚተላለፈው “ አሻም  ” የተሰኘ ፕሮግራም ባቀረበበት የክስ መሠረት ነው።

ቲክቫህ ኢትየጵያ የተመለከታቸው ሰነዶች የስም ቅያሬ ጉዳዩ በይግባኝ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተኪዶበት ከሳሽ ያቀረቡትን ክስ አሸንፈው ፤ የካሳ ጉዳይ ተጣርቶ ወደፊት እንደሚወሰን ፤ ነገር ግን የቴሌቪዥን ጣቢያው ' አሻም ' የሚለውን ስም መጠቀም እንዲያቆም ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ያስረዳሉ፡፡

በ2014 ዓ/ም የተጻፈው የፍርድ ቤት ሰነድ ከሳሽ ' አሻም ' የሚለውን ስያሜ በብስራት ኤፍኤም 101.1 እንደሚጠቀምበት፣ ለዚህም ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የምስክር ወረቀት እንዳገኘበት፣ በንግድ ምልክቱ የመጠቀምና ሌሎች እንዳይጠቀሙ የመከልከል መብት በአዋጅ እንደተሰጠው መግለጹን ይተነትናል፡፡

“ ተከሳሽ የከሳሽን ፈቃድ ሳያገኝ እንዲሁም ፈቃድ ሳይጠቅይቅ ' አሻም ' በሚለው በከሻስ የተመዘገበ የንግድ ምልክት በመጠቀም የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፍቶ ስርጭት ጅምሯል ” ይላል ሰነዱ።

ከሳሽ ተከሳሹን፣ “ ተከሳሽ የንግድ ምልክት መጠቀሙ ሆን ብሎ ያለአግባብ ለመበልጸግ የተደረገ ተግባር ነው ይህም ተግባር ያልተገባ የንግድ ውድድር ከመሆኑም ባሻገር በከሳሽ ንግድ ስራ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል ” ሲልም ከሶታል፡፡

በዚህም ' አሻም ' የሚለውን የከሳሽን የንግድ ምልክት በቴሌቪዝን ጣቢያ ስያሜነት መጠቀም እንዲያቆም  ተከሽ የከሳሽን የንግድ ምልክት እየተጠቀመ በመቆየቱ ከሳሽ ላይ በደረሰው ጉዳት 1 ሚሊዮን ብር እንዲከፈል እንዲወሰን ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡

ተከሳሽ (አሻም ቴሌቪዥን) በበኩሉ፣ ከ2009 ጀምሮ አሻም ሚዲያ ትሬዲንግ በሚል ስያሜ በቴሌቪዥን ማሰራጨት ሥራ እየተጠቀመበት እንደሆነ፣ እውቅና እንዳገኘበት በመግለጽ፣ “ ከሳሽ እኔን ሊከሰኝ የሚያስችለው የህግና የማስረጃ ድጋፍ የለውም ” ሲል አጸፋ መስጠቱን ሰነዱ ያስረዳል፡፡

' አሻም ' የሚለውን ስያሜ ያወጣው “ በህጋዊ መንገድ ከንግድ ቢሮ ” ክፍያ በመፈጸም መሆኑን፣ ቢሮው የሚጠቀምበት ሌላ ሰው ያለመኖሩን አጣርቶ የንግድ ስያሜን እንዲጠቀምበት እንደፈቀደለት በመግለጽ ምላሽ መስጠቱና ሌሎች ጉዳዮች በሰነዱ ተብራርተዋል፡፡

ጉዳዩ በእንዲህ አይነት በርካታ ሂደቶች ከተደረጉ በኋላም ተከሳሽ አሻም የሚለውን ስያሜ እንዲያቆም፣ ንግድ ባንክ በፍርድ ባለእዳ ስም የተከፈተ ሂሳብ ቁጥር ካለ እስከ 292 ሺሕ 850 ብር እንዲያግድ ውሳኔ ትዕዛዝ መሰጠቱ ታውቋል፡፡

የፍርድ ቤት ውሳኔው የክርክር ሂደቱን በዝርዝር ካስረዳ በኋላ፣ “ ተከሳሽ አሻም የሚለውን የንግድ ምልክት መጠቀም ማቆም አለበት በማለት ወስኗል ” ይላል።

ይህንንም የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲያስፈጽም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን ታዟል።

(ይህ በከፊል የቀረበ መረጃ ሲሆን፣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሶት የተመለከተው ሙሉ የፍርድ ቤት ሰነድ ከላይ ተያይዟል)

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA













Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91322

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." For tech stocks, “the main thing is yields,” Essaye said. In the past, it was noticed that through bulk SMSes, investors were induced to invest in or purchase the stocks of certain listed companies. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes.
from hk


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American