Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ #ኦሮሚያን “ተፈናቃይ የሌለበት” ክልል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ

በተያዘው አመት መጨረሻ ላይ ኦሮሚያ ክልልን “ከተፈናቃዮች ነፃ” ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲ ገለጹ።

ምክትል ፕሬዝዳንቱ ትናንት በተካሄደው የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “ቢያንስ ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ነበር። ነገር ግን አሁን ወደ 900,000 የሚጠጉ ሰዎችን ወደ ቀዬአቸው መልሰናል” ብለዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://addisstandard.com/Amharic/?p=6765



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5317
Create:
Last Update:

ዜና፡ #ኦሮሚያን “ተፈናቃይ የሌለበት” ክልል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ

በተያዘው አመት መጨረሻ ላይ ኦሮሚያ ክልልን “ከተፈናቃዮች ነፃ” ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲ ገለጹ።

ምክትል ፕሬዝዳንቱ ትናንት በተካሄደው የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “ቢያንስ ከ1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ነበር። ነገር ግን አሁን ወደ 900,000 የሚጠጉ ሰዎችን ወደ ቀዬአቸው መልሰናል” ብለዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://addisstandard.com/Amharic/?p=6765

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5317

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%. Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more. Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. NEWS
from id


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American