ዛሬና ነገ በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም በአፍሪካ እጅግ ትልቁ የቴክኖሎጂ ውድድር ”A2SV - AI for Impact Hackathon Expo” ይከናወናል! ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ይህ ውድድር የአፍሪካ ድንቅ ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች አርተፊሻል አስተውሎትን በመጠቀም ችግር ፈቺ የሆኑ ፈጠራዎች የሚያሳዩበት ነው።
ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም
መግቢያ በነፃ !
(አዘጋጆቹ)
ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም
መግቢያ በነፃ !
(አዘጋጆቹ)
❤283👏43🙏18😭18🥰16🕊9😢4😡3😱2
group-telegram.com/tikvahethiopia/91361
Create:
Last Update:
Last Update:
ዛሬና ነገ በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም በአፍሪካ እጅግ ትልቁ የቴክኖሎጂ ውድድር ”A2SV - AI for Impact Hackathon Expo” ይከናወናል! ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ይህ ውድድር የአፍሪካ ድንቅ ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች አርተፊሻል አስተውሎትን በመጠቀም ችግር ፈቺ የሆኑ ፈጠራዎች የሚያሳዩበት ነው።
ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም
መግቢያ በነፃ !
(አዘጋጆቹ)
ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።
የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም
መግቢያ በነፃ !
(አዘጋጆቹ)
BY TIKVAH-ETHIOPIA









Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91361