Telegram Group & Telegram Channel
ዛሬና ነገ በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም በአፍሪካ እጅግ ትልቁ የቴክኖሎጂ ውድድር ”A2SV - AI for Impact Hackathon Expo” ይከናወናል! ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ይህ ውድድር የአፍሪካ ድንቅ ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች አርተፊሻል አስተውሎትን በመጠቀም ችግር ፈቺ የሆኑ ፈጠራዎች የሚያሳዩበት ነው።

ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።

የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም

መግቢያ በነፃ !

(አዘጋጆቹ)
283👏43🙏18😭18🥰16🕊9😢4😡3😱2



group-telegram.com/tikvahethiopia/91361
Create:
Last Update:

ዛሬና ነገ በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም በአፍሪካ እጅግ ትልቁ የቴክኖሎጂ ውድድር ”A2SV - AI for Impact Hackathon Expo” ይከናወናል! ለሁለተኛ ጊዜ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ይህ ውድድር የአፍሪካ ድንቅ ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች አርተፊሻል አስተውሎትን በመጠቀም ችግር ፈቺ የሆኑ ፈጠራዎች የሚያሳዩበት ነው።

ሁላችሁም ይሄንን የቴክኖሎጂ ኤክስፓ መታችሁ እንድትጎበኙ እንጋብዛለን ። እንዲሁም ረቡዕ ጥቅምት 6 የሚካሄደውን ከ 7 የአፍሪካ ሀገራት የመጡትን ተወዳደሪዎች የመጨረሻ ለ 30,000 ዶላር ሽልማት የሚያደርጉትን ፍልምያ እንድትታደሙ ጋብዘኖታል ። በእለቱም የአዲስ ኣበባ ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ የመክፈቻ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ።

የፕሮግራሙ መርሀግብር
- ኤክስፖ: ጥቅምት 5 - 6 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰዓት
- መዝጊያ ፕሮግራም: ጥቅምት 6 2017 ከምሽት 12 ሰአት እስከ ምሽት 1 ሰዓት
- ቦታው: የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚያም

መግቢያ በነፃ !

(አዘጋጆቹ)

BY TIKVAH-ETHIOPIA












Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91361

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The last couple days have exemplified that uncertainty. On Thursday, news emerged that talks in Turkey between the Russia and Ukraine yielded no positive result. But on Friday, Reuters reported that Russian President Vladimir Putin said there had been some “positive shifts” in talks between the two sides. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. In this regard, Sebi collaborated with the Telecom Regulatory Authority of India (TRAI) to reduce the vulnerability of the securities market to manipulation through misuse of mass communication medium like bulk SMS. He adds: "Telegram has become my primary news source."
from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American