Telegram Group & Telegram Channel
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671
Create:
Last Update:

ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር

BY Natnael Mekonnen


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The company maintains that it cannot act against individual or group chats, which are “private amongst their participants,” but it will respond to requests in relation to sticker sets, channels and bots which are publicly available. During the invasion of Ukraine, Pavel Durov has wrestled with this issue a lot more prominently than he has before. Channels like Donbass Insider and Bellum Acta, as reported by Foreign Policy, started pumping out pro-Russian propaganda as the invasion began. So much so that the Ukrainian National Security and Defense Council issued a statement labeling which accounts are Russian-backed. Ukrainian officials, in potential violation of the Geneva Convention, have shared imagery of dead and captured Russian soldiers on the platform. Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. Andrey, a Russian entrepreneur living in Brazil who, fearing retaliation, asked that NPR not use his last name, said Telegram has become one of the few places Russians can access independent news about the war. The S&P 500 fell 1.3% to 4,204.36, and the Dow Jones Industrial Average was down 0.7% to 32,943.33. The Dow posted a fifth straight weekly loss — its longest losing streak since 2019. The Nasdaq Composite tumbled 2.2% to 12,843.81. Though all three indexes opened in the green, stocks took a turn after a new report showed U.S. consumer sentiment deteriorated more than expected in early March as consumers' inflation expectations soared to the highest since 1981. That hurt tech stocks. For the past few weeks, the 10-year yield has traded between 1.72% and 2%, as traders moved into the bond for safety when Russia headlines were ugly—and out of it when headlines improved. Now, the yield is touching its pandemic-era high. If the yield breaks above that level, that could signal that it’s on a sustainable path higher. Higher long-dated bond yields make future profits less valuable—and many tech companies are valued on the basis of profits forecast for many years in the future.
from in


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American