Telegram Group & Telegram Channel
#ሲዳማክልል

🛑 " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል " - ስሞታ አቅራቢዎች

🔵 " ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነው ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል ? " - ሰሜን ሲዳማ ዞን አስተዳደር 

በሲዳማ ክልል፣ ሰሜን ሲዳማ ዞንዝ፣ ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ በጸጥታ አካላት የድብደባና ንብረት ጭፍጨፋ " እንደተፈጸመባቸው ባለይዞታዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ቅሬታቸው በዝርዝር ምንድን ነው ?

" በፍርድ ቤት በሂደት የነበረ የመንገድ ጉዳይ ነበር። የዛሬ ሁለት ወር አካባቢ ነበር ነገሩ የተቀሰቀሰው። 

የተቀሰቀሰውም በግድ መንገድ ለማውጣት የቀበሌ አመራሮች ‘መንገድ ይወጣል’ ብለው ጀምረው ነበር የክሱ ሂደት የተጀመረው።

ቤተሰብ ተበትኖ፣ ንብረት ወድሞ እንዴት መኖር ይቻላል ? በሚል ክስ ተነስቶ ጠበቃ ቆሞ እየተካሰሰ ነው። ግን ትላንት የወረዳው ፓሊስ ሙሉ ፓትሮል መጥቶ በግድ ሙሉ ንብረት አውድመው ሂደዋል።  

በፍርድ ቤት ሂደት ባለጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል።

ድብደባ ካደረሱ በኋላ ስድብ፣ ማሸማቀቅና የዛቻ ቃል ተናግረዋል። ‘ለአርሶአሮቹ የሚያስፈልገው ሂደት ተሟልቶ ነው መንገድ መውጣት የሚችለው’ ተብሎ ውሳኔ አግኝቶ ነበር። 

እንዲህ የሚያደርጉት ምንም አይነት ወረቀት የላቸውም። ጉዳዩ ወረዳ ላይ በክስ ሂደት ያለ ነው። የሚያፈርሱት ቦታ እንሰት፣ መቃብር፣ ደን፣ ጎመን፣ ባሕር ዛፍ አለው።

ይዞታው የአቶ በቀለ በዶሬ እና አቶ አዲሴ አንጂሎ ሲሆን፣ ወደ 18 ሁለት የቤተሰብ አባላት የሚተዳደሩበት ነው " ብለዋል።


" መንገዱ ያስፈልጋል ከተባለ እንኳ የይገባኛል ጥያቄው ውሳኔውን ሳያገኝ፣ ካሳ ሳይታሰብ ማንም መጥቶ ነው እንዴ መንገድ የሚያወጣው ? " ሲሉ ጠይቀው፣ ባለድርሻ አካላት ለጉዳዩ በአፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጡ ጠይቀዋል።

በፍርድ ሂደት ላይ ባለጉዳይ ለምን እንዲህ አይነት ድርጊት ተመፈጸመ ? ስንል የጠየቅናቸው የሰሜን ሲዳማ አስተዳደር አቶ አዱሱ ቃሚሶ፣ " በፍርድ ቤት የታገደ እኛ ጋ የመጣ ነገር የለም። ውሳኔው እስኪጸድቅ ድረስ ይሄ ቦታ ታግዶ ይቆይ የሚል አልደረሰንም " ብለዋል።

" የንብረት ጭፍጨፋ የተደረገው ከፍርድ ቤት ሂደት በኋላ ይሁን በፊት በሚለው ዙሪያ ያጣራሁት ነገር የለም ለጊዜው " ያሉት አስተዳዳሪው፣ ድብደባውን በተመለከተ ማጣራት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። 

በሁሉም አካባቢዎች መንገድ የመክፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፣ " በእግርጥ መንገዱ የሚነሳው ያለ ካሳ ነው። ንብረቱ ብዙም አይደለም ከግራም ከቀኝም 3፣ 3 ሜትር ብቻ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።

" ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነውበት ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል? የሌሎቹ ተከፍቶ የሌላው አይተው ልማት ነው " ብለዋል።

" ጉዳዩ የእነርሱ ብቻ አይደለም። እስከ ቀበሌ ድረስ መንገድ ከፈታ እንዲደረግ እቅድ ታቅዶ ነበር። ህብረተሰቡ በመንገድ ተጠቃሚ መሆን አለበት "ነው ያሉት።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
😢250116😡74🕊17😱12🙏11😭11🥰9🤔9👏7



group-telegram.com/tikvahethiopia/91315
Create:
Last Update:

#ሲዳማክልል

🛑 " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል " - ስሞታ አቅራቢዎች

🔵 " ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነው ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል ? " - ሰሜን ሲዳማ ዞን አስተዳደር 

በሲዳማ ክልል፣ ሰሜን ሲዳማ ዞንዝ፣ ሲዳማ ዙሪያ ወረዳ ሻመና ሁሩፋ ቀበሌ " በፍርድ ቤት ሂደት ባለ ጉዳይ በጸጥታ አካላት የድብደባና ንብረት ጭፍጨፋ " እንደተፈጸመባቸው ባለይዞታዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ቅሬታቸው በዝርዝር ምንድን ነው ?

" በፍርድ ቤት በሂደት የነበረ የመንገድ ጉዳይ ነበር። የዛሬ ሁለት ወር አካባቢ ነበር ነገሩ የተቀሰቀሰው። 

የተቀሰቀሰውም በግድ መንገድ ለማውጣት የቀበሌ አመራሮች ‘መንገድ ይወጣል’ ብለው ጀምረው ነበር የክሱ ሂደት የተጀመረው።

ቤተሰብ ተበትኖ፣ ንብረት ወድሞ እንዴት መኖር ይቻላል ? በሚል ክስ ተነስቶ ጠበቃ ቆሞ እየተካሰሰ ነው። ግን ትላንት የወረዳው ፓሊስ ሙሉ ፓትሮል መጥቶ በግድ ሙሉ ንብረት አውድመው ሂደዋል።  

በፍርድ ቤት ሂደት ባለጉዳይ ፖሊሶች ጠመንጃ በመደቀን ቤተሰብ ላይ ድብደባ ፈጽመዋል።

ድብደባ ካደረሱ በኋላ ስድብ፣ ማሸማቀቅና የዛቻ ቃል ተናግረዋል። ‘ለአርሶአሮቹ የሚያስፈልገው ሂደት ተሟልቶ ነው መንገድ መውጣት የሚችለው’ ተብሎ ውሳኔ አግኝቶ ነበር። 

እንዲህ የሚያደርጉት ምንም አይነት ወረቀት የላቸውም። ጉዳዩ ወረዳ ላይ በክስ ሂደት ያለ ነው። የሚያፈርሱት ቦታ እንሰት፣ መቃብር፣ ደን፣ ጎመን፣ ባሕር ዛፍ አለው።

ይዞታው የአቶ በቀለ በዶሬ እና አቶ አዲሴ አንጂሎ ሲሆን፣ ወደ 18 ሁለት የቤተሰብ አባላት የሚተዳደሩበት ነው " ብለዋል።


" መንገዱ ያስፈልጋል ከተባለ እንኳ የይገባኛል ጥያቄው ውሳኔውን ሳያገኝ፣ ካሳ ሳይታሰብ ማንም መጥቶ ነው እንዴ መንገድ የሚያወጣው ? " ሲሉ ጠይቀው፣ ባለድርሻ አካላት ለጉዳዩ በአፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጡ ጠይቀዋል።

በፍርድ ሂደት ላይ ባለጉዳይ ለምን እንዲህ አይነት ድርጊት ተመፈጸመ ? ስንል የጠየቅናቸው የሰሜን ሲዳማ አስተዳደር አቶ አዱሱ ቃሚሶ፣ " በፍርድ ቤት የታገደ እኛ ጋ የመጣ ነገር የለም። ውሳኔው እስኪጸድቅ ድረስ ይሄ ቦታ ታግዶ ይቆይ የሚል አልደረሰንም " ብለዋል።

" የንብረት ጭፍጨፋ የተደረገው ከፍርድ ቤት ሂደት በኋላ ይሁን በፊት በሚለው ዙሪያ ያጣራሁት ነገር የለም ለጊዜው " ያሉት አስተዳዳሪው፣ ድብደባውን በተመለከተ ማጣራት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። 

በሁሉም አካባቢዎች መንገድ የመክፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፣ " በእግርጥ መንገዱ የሚነሳው ያለ ካሳ ነው። ንብረቱ ብዙም አይደለም ከግራም ከቀኝም 3፣ 3 ሜትር ብቻ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።

" ከ200 በላይ ሰዎች ‘ይሰራልን’ ብለው አምነውበት ሁለት ሰዎች ካመጹ ምን ይደረጋል? የሌሎቹ ተከፍቶ የሌላው አይተው ልማት ነው " ብለዋል።

" ጉዳዩ የእነርሱ ብቻ አይደለም። እስከ ቀበሌ ድረስ መንገድ ከፈታ እንዲደረግ እቅድ ታቅዶ ነበር። ህብረተሰቡ በመንገድ ተጠቃሚ መሆን አለበት "ነው ያሉት።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91315

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In a message on his Telegram channel recently recounting the episode, Durov wrote: "I lost my company and my home, but would do it again – without hesitation." The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%. Apparently upbeat developments in Russia's discussions with Ukraine helped at least temporarily send investors back into risk assets. Russian President Vladimir Putin said during a meeting with his Belarusian counterpart Alexander Lukashenko that there were "certain positive developments" occurring in the talks with Ukraine, according to a transcript of their meeting. Putin added that discussions were happening "almost on a daily basis." Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion.
from in


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American