Telegram Group & Telegram Channel
"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth
11😡8👏6🕊1



group-telegram.com/thiqahEth/3885
Create:
Last Update:

"ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" - ፑቲን

ፑቲን ከትራምፕ ጋር በነበራቸው የስልክ ውይይት የሰላም ጥረቶች ለውጥ ባለማምጣታቸው ሩሲያ ጦርነቱን እንደምትቀጥል ገልፀውላቸዋል ተብሏል።

የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ፕሬዝዳንት ፑቲን "ስኬታማ ወታደራዊ ዘመቻዎችን እናስቀጥላለን፣ ነገር ግን ይህን በፖለቲካና ዲፕሎማሲም መድገም እንፈልጋለን" ማለታቸውን ተናግረዋል።

ፔስኮቭ አክለው፣ "ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካደረጉት የስልክ ቆይታ በኋላ የሰጡትን ሀሳብ በተመለከተ "የትራምፕን ንግግር በጥንቃቄ እያጤነው ነው" ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው አቻቸው ፑቲን ጋር በስልክ የተወያዩ ሲሆን የዩክሬኑን ጦርነት ማስቆም ስለሚቻልበት ሁኔታ ተነጋግረዋል።

ይሁን እንጂ ትራምፕ በውይይቱ "ምንም የአቋም ለውጥ የለም" ሲሉ የነበረውን ሁኔታ አስረድተዋል። #aa

@ThiqahEth

BY THIQAH





Share with your friend now:
group-telegram.com/thiqahEth/3885

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

WhatsApp, a rival messaging platform, introduced some measures to counter disinformation when Covid-19 was first sweeping the world. It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists." The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels. In December 2021, Sebi officials had conducted a search and seizure operation at the premises of certain persons carrying out similar manipulative activities through Telegram channels. The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%.
from it


Telegram THIQAH
FROM American