Telegram Group & Telegram Channel
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ትልልቆቹ 50 ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።

ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።

በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።

Source: meseretmedia
@Ethiopianbusinessdaily
👍134👎3🔥2👏1



group-telegram.com/Ethiopianbusinessdaily/13186
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ትልልቆቹ 50 ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።

ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።

በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።

Source: meseretmedia
@Ethiopianbusinessdaily

BY Ethiopian Business Daily




Share with your friend now:
group-telegram.com/Ethiopianbusinessdaily/13186

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. READ MORE The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks. Pavel Durov, a billionaire who embraces an all-black wardrobe and is often compared to the character Neo from "the Matrix," funds Telegram through his personal wealth and debt financing. And despite being one of the world's most popular tech companies, Telegram reportedly has only about 30 employees who defer to Durov for most major decisions about the platform.
from jp


Telegram Ethiopian Business Daily
FROM American