Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/FDREdefenseforc/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት | Telegram Webview: FDREdefenseforc/23823 -
Telegram Group & Telegram Channel
የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የጣሊያንን አምባሳደር አነጋገሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ.ም

የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የጣሊያኑን አምባሳደር ሚስተር አጎሰቲኒ ፓሌዝን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡

የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ንግግር ያተኮረው ታሪካዊ የሆነውን የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከርና ትብብሮችን ለማስፋት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሲሆን አምባሳደር አጎሰቲኒ ከኢትዮጵያ ጋር በሁለንተናዊ መልኩ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ መረጃውን ያደረሰን
የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ነው።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም 
https://www.group-telegram.com/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
22👍15🔥2



group-telegram.com/FDREdefenseforc/23823
Create:
Last Update:

የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የጣሊያንን አምባሳደር አነጋገሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ.ም

የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የጣሊያኑን አምባሳደር ሚስተር አጎሰቲኒ ፓሌዝን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡

የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ንግግር ያተኮረው ታሪካዊ የሆነውን የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከርና ትብብሮችን ለማስፋት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሲሆን አምባሳደር አጎሰቲኒ ከኢትዮጵያ ጋር በሁለንተናዊ መልኩ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ መረጃውን ያደረሰን
የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ነው።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም 
https://www.group-telegram.com/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official

BY FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት




Share with your friend now:
group-telegram.com/FDREdefenseforc/23823

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%. In the past, it was noticed that through bulk SMSes, investors were induced to invest in or purchase the stocks of certain listed companies. The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge. "The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth."
from jp


Telegram FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
FROM American