Telegram Group & Telegram Channel
#BahirDarUniversity

በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም

የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)

ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡

@tikvahuniversity
👍10018👏4😱2🙏1



group-telegram.com/TikvahUniversity/14090
Create:
Last Update:

#BahirDarUniversity

በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በቅጣት ምዝገባ፦ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም

የምዝገባ ቦታ፦
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጥበበ ጊዮን ካምፓስ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

➫ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በፖ.ሣ.ቁ. 79 ማስላከ፣ መድረሱን ማረጋገጥ እና "TRN" ቁጥር ማቅረብ
➫ የትምህርት ማስረጃዎች (ዋናው እና ኮፒው)
➫ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፎርም ተሞልቶ በስፖንሰር አድራጊው ተቋም የተፈረመ)

ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች ገለጻ (Orientation) ሚያዚያ 7/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ይሰጣል ተብሏል፡፡

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
group-telegram.com/TikvahUniversity/14090

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Your messages about the movement of the enemy through the official chatbot … bring new trophies every day," the government agency tweeted. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. "He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts. The gold standard of encryption, known as end-to-end encryption, where only the sender and person who receives the message are able to see it, is available on Telegram only when the Secret Chat function is enabled. Voice and video calls are also completely encrypted.
from jp


Telegram Tikvah-University
FROM American