Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው " - የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ

የህዝቡ ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦችላይ  የማያዳግም አርምጃ እንደሚወሰድ የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ በጥብቅ አስጠነቀቀ።

ቢሮው " የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14
/2017 ዓ.ም ያወጡትን መግለጫ ተከትሎ " የማያሻማ የመግለጫውን ትርጉም ወደ ጎን በመተው ለራሳቸው የፓለቲካ ማራመጃ በማለም  ጉዳዩን እያወሳሰቡት ይገኛሉ ብሏል።

" የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14 / 2017 ዓ.ም ያወጡት መግለጫ የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፍ የሚያስፈልገው እንዳልሆነ የጠቀሰው ቢሮው " መግለጫውን የተለያዩ ትርጉሞች በመሰጠት ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ እየተመለከትን ነው " ሲል ገልጿል።

በተለያዩ አደረጃጀቶች ስም ተሸፍኖ በአንዳንድ ግለሰቦች እየተሰጠ እና እየተሰራጨ ያለውንና  " የበላይ ወታደራዊ  ኃይል አመራሮች " የሰጡት መግለጫ አቋም የማይወክሉ መልእክቶች በአስቸኳይ መታረም አለባቸው ብለዋል ቢሮው።

በተሳሳቱ ቅስቀሳዎች ህዝቡን ወደ ሁከት እና ብጥብጥ የሚመሩ ብሎም ስርአት አለበኝነት እንዲነገስ የሚሯሯጡ አካላት ወደ ቀልባቸው እንዲመለሱ እና ከማንኛውም ህገ-ወጥ ተግባር እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።

" ያለውን ሁኔታ የሌለውን መልክ በማስያዝ ፦
- ሰልፍ ማደራጀት ፣
- የመንግስት አገልግሎት ማስተጓጎል እና ማቋረጥ ፣
- መንገድ በመዝጋት እንቅስቃሴ ማወክ እና ማደናቀፍ፣
- ሃይል በመጠቀም የግል ፍላጎት ለማሳካት የሚደረግ እንቅስቃሴ ፍፁም የማይፈቅድ መሆኑ አጥብቆ አሳስቧል።

ህዝቡ ከዚህ መሰል ተግባር እንዲርቅ ወደ ህገ-ወጥ ተግባሩ የሚቀላቀሉ እንዲመክር እና እንዲገስፅ ፤ምክር እና ተግሳፁን በመጣስ ወደ ሁከት እና ግርግር የሚገቡት ደግሞ እንዲኮንን ጥሪ አቅርቧል።

ቢሮው የሚያቀርበው ምክር እና መረጃ ወደ ጎን በመተው በድጋፍ እና ተቃውሞ ስም ወደ ጥፍት በሚገቡትንና በአስተባባሪዎቻቸው ላይ ስርአት የማስከበር ስራ ይሰራል ብሏል።

የህዝቡን ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ በጥብቅ አስጠንቅቀዋል።


@tikvahethiopia
🕊20592🙏50😡39👏14🤔14😱13😭13🥰5😢5



group-telegram.com/tikvahethiopia/94037
Create:
Last Update:

" ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው " - የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ

የህዝቡ ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦችላይ  የማያዳግም አርምጃ እንደሚወሰድ የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ በጥብቅ አስጠነቀቀ።

ቢሮው " የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14
/2017 ዓ.ም ያወጡትን መግለጫ ተከትሎ " የማያሻማ የመግለጫውን ትርጉም ወደ ጎን በመተው ለራሳቸው የፓለቲካ ማራመጃ በማለም  ጉዳዩን እያወሳሰቡት ይገኛሉ ብሏል።

" የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14 / 2017 ዓ.ም ያወጡት መግለጫ የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፍ የሚያስፈልገው እንዳልሆነ የጠቀሰው ቢሮው " መግለጫውን የተለያዩ ትርጉሞች በመሰጠት ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ እየተመለከትን ነው " ሲል ገልጿል።

በተለያዩ አደረጃጀቶች ስም ተሸፍኖ በአንዳንድ ግለሰቦች እየተሰጠ እና እየተሰራጨ ያለውንና  " የበላይ ወታደራዊ  ኃይል አመራሮች " የሰጡት መግለጫ አቋም የማይወክሉ መልእክቶች በአስቸኳይ መታረም አለባቸው ብለዋል ቢሮው።

በተሳሳቱ ቅስቀሳዎች ህዝቡን ወደ ሁከት እና ብጥብጥ የሚመሩ ብሎም ስርአት አለበኝነት እንዲነገስ የሚሯሯጡ አካላት ወደ ቀልባቸው እንዲመለሱ እና ከማንኛውም ህገ-ወጥ ተግባር እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።

" ያለውን ሁኔታ የሌለውን መልክ በማስያዝ ፦
- ሰልፍ ማደራጀት ፣
- የመንግስት አገልግሎት ማስተጓጎል እና ማቋረጥ ፣
- መንገድ በመዝጋት እንቅስቃሴ ማወክ እና ማደናቀፍ፣
- ሃይል በመጠቀም የግል ፍላጎት ለማሳካት የሚደረግ እንቅስቃሴ ፍፁም የማይፈቅድ መሆኑ አጥብቆ አሳስቧል።

ህዝቡ ከዚህ መሰል ተግባር እንዲርቅ ወደ ህገ-ወጥ ተግባሩ የሚቀላቀሉ እንዲመክር እና እንዲገስፅ ፤ምክር እና ተግሳፁን በመጣስ ወደ ሁከት እና ግርግር የሚገቡት ደግሞ እንዲኮንን ጥሪ አቅርቧል።

ቢሮው የሚያቀርበው ምክር እና መረጃ ወደ ጎን በመተው በድጋፍ እና ተቃውሞ ስም ወደ ጥፍት በሚገቡትንና በአስተባባሪዎቻቸው ላይ ስርአት የማስከበር ስራ ይሰራል ብሏል።

የህዝቡን ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ በጥብቅ አስጠንቅቀዋል።


@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94037

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels. Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. So, uh, whenever I hear about Telegram, it’s always in relation to something bad. What gives? The news also helped traders look past another report showing decades-high inflation and shake off some of the volatility from recent sessions. The Bureau of Labor Statistics' February Consumer Price Index (CPI) this week showed another surge in prices even before Russia escalated its attacks in Ukraine. The headline CPI — soaring 7.9% over last year — underscored the sticky inflationary pressures reverberating across the U.S. economy, with everything from groceries to rents and airline fares getting more expensive for everyday consumers. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever."
from jp


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American