Telegram Group & Telegram Channel
የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/kr/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ
👏21



group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538
Create:
Last Update:

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/kr/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ

BY የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia













Share with your friend now:
group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. Right now the digital security needs of Russians and Ukrainians are very different, and they lead to very different caveats about how to mitigate the risks associated with using Telegram. For Ukrainians in Ukraine, whose physical safety is at risk because they are in a war zone, digital security is probably not their highest priority. They may value access to news and communication with their loved ones over making sure that all of their communications are encrypted in such a manner that they are indecipherable to Telegram, its employees, or governments with court orders. Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy."
from kr


Telegram የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia
FROM American