Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006
Create:
Last Update:

ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Also in the latest update is the ability for users to create a unique @username from the Settings page, providing others with an easy way to contact them via Search or their t.me/username link without sharing their phone number. READ MORE Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. At the start of 2018, the company attempted to launch an Initial Coin Offering (ICO) which would enable it to enable payments (and earn the cash that comes from doing so). The initial signals were promising, especially given Telegram’s user base is already fairly crypto-savvy. It raised an initial tranche of cash – worth more than a billion dollars – to help develop the coin before opening sales to the public. Unfortunately, third-party sales of coins bought in those initial fundraising rounds raised the ire of the SEC, which brought the hammer down on the whole operation. In 2020, officials ordered Telegram to pay a fine of $18.5 million and hand back much of the cash that it had raised. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai.
from ms


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American