Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው " - የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ

የህዝቡ ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦችላይ  የማያዳግም አርምጃ እንደሚወሰድ የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ በጥብቅ አስጠነቀቀ።

ቢሮው " የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14
/2017 ዓ.ም ያወጡትን መግለጫ ተከትሎ " የማያሻማ የመግለጫውን ትርጉም ወደ ጎን በመተው ለራሳቸው የፓለቲካ ማራመጃ በማለም  ጉዳዩን እያወሳሰቡት ይገኛሉ ብሏል።

" የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14 / 2017 ዓ.ም ያወጡት መግለጫ የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፍ የሚያስፈልገው እንዳልሆነ የጠቀሰው ቢሮው " መግለጫውን የተለያዩ ትርጉሞች በመሰጠት ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ እየተመለከትን ነው " ሲል ገልጿል።

በተለያዩ አደረጃጀቶች ስም ተሸፍኖ በአንዳንድ ግለሰቦች እየተሰጠ እና እየተሰራጨ ያለውንና  " የበላይ ወታደራዊ  ኃይል አመራሮች " የሰጡት መግለጫ አቋም የማይወክሉ መልእክቶች በአስቸኳይ መታረም አለባቸው ብለዋል ቢሮው።

በተሳሳቱ ቅስቀሳዎች ህዝቡን ወደ ሁከት እና ብጥብጥ የሚመሩ ብሎም ስርአት አለበኝነት እንዲነገስ የሚሯሯጡ አካላት ወደ ቀልባቸው እንዲመለሱ እና ከማንኛውም ህገ-ወጥ ተግባር እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።

" ያለውን ሁኔታ የሌለውን መልክ በማስያዝ ፦
- ሰልፍ ማደራጀት ፣
- የመንግስት አገልግሎት ማስተጓጎል እና ማቋረጥ ፣
- መንገድ በመዝጋት እንቅስቃሴ ማወክ እና ማደናቀፍ፣
- ሃይል በመጠቀም የግል ፍላጎት ለማሳካት የሚደረግ እንቅስቃሴ ፍፁም የማይፈቅድ መሆኑ አጥብቆ አሳስቧል።

ህዝቡ ከዚህ መሰል ተግባር እንዲርቅ ወደ ህገ-ወጥ ተግባሩ የሚቀላቀሉ እንዲመክር እና እንዲገስፅ ፤ምክር እና ተግሳፁን በመጣስ ወደ ሁከት እና ግርግር የሚገቡት ደግሞ እንዲኮንን ጥሪ አቅርቧል።

ቢሮው የሚያቀርበው ምክር እና መረጃ ወደ ጎን በመተው በድጋፍ እና ተቃውሞ ስም ወደ ጥፍት በሚገቡትንና በአስተባባሪዎቻቸው ላይ ስርአት የማስከበር ስራ ይሰራል ብሏል።

የህዝቡን ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ በጥብቅ አስጠንቅቀዋል።


@tikvahethiopia
🕊20592🙏50😡39👏14🤔14😱13😭13🥰5😢5



group-telegram.com/tikvahethiopia/94037
Create:
Last Update:

" ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ ነው " - የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ

የህዝቡ ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦችላይ  የማያዳግም አርምጃ እንደሚወሰድ የትግራይ የሰላም እና የፀጥታ ቢሮ በጥብቅ አስጠነቀቀ።

ቢሮው " የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14
/2017 ዓ.ም ያወጡትን መግለጫ ተከትሎ " የማያሻማ የመግለጫውን ትርጉም ወደ ጎን በመተው ለራሳቸው የፓለቲካ ማራመጃ በማለም  ጉዳዩን እያወሳሰቡት ይገኛሉ ብሏል።

" የበላይ ወታደራዊ ኃይል አመራሮች " ጥር 14 / 2017 ዓ.ም ያወጡት መግለጫ የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፍ የሚያስፈልገው እንዳልሆነ የጠቀሰው ቢሮው " መግለጫውን የተለያዩ ትርጉሞች በመሰጠት ወደ ግርግር እና ረብሻ የሚመሩ የተዛቡ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች እየተሰራጩ እየተመለከትን ነው " ሲል ገልጿል።

በተለያዩ አደረጃጀቶች ስም ተሸፍኖ በአንዳንድ ግለሰቦች እየተሰጠ እና እየተሰራጨ ያለውንና  " የበላይ ወታደራዊ  ኃይል አመራሮች " የሰጡት መግለጫ አቋም የማይወክሉ መልእክቶች በአስቸኳይ መታረም አለባቸው ብለዋል ቢሮው።

በተሳሳቱ ቅስቀሳዎች ህዝቡን ወደ ሁከት እና ብጥብጥ የሚመሩ ብሎም ስርአት አለበኝነት እንዲነገስ የሚሯሯጡ አካላት ወደ ቀልባቸው እንዲመለሱ እና ከማንኛውም ህገ-ወጥ ተግባር እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።

" ያለውን ሁኔታ የሌለውን መልክ በማስያዝ ፦
- ሰልፍ ማደራጀት ፣
- የመንግስት አገልግሎት ማስተጓጎል እና ማቋረጥ ፣
- መንገድ በመዝጋት እንቅስቃሴ ማወክ እና ማደናቀፍ፣
- ሃይል በመጠቀም የግል ፍላጎት ለማሳካት የሚደረግ እንቅስቃሴ ፍፁም የማይፈቅድ መሆኑ አጥብቆ አሳስቧል።

ህዝቡ ከዚህ መሰል ተግባር እንዲርቅ ወደ ህገ-ወጥ ተግባሩ የሚቀላቀሉ እንዲመክር እና እንዲገስፅ ፤ምክር እና ተግሳፁን በመጣስ ወደ ሁከት እና ግርግር የሚገቡት ደግሞ እንዲኮንን ጥሪ አቅርቧል።

ቢሮው የሚያቀርበው ምክር እና መረጃ ወደ ጎን በመተው በድጋፍ እና ተቃውሞ ስም ወደ ጥፍት በሚገቡትንና በአስተባባሪዎቻቸው ላይ ስርአት የማስከበር ስራ ይሰራል ብሏል።

የህዝቡን ሰላም እና ፀጥታ በሚያውኩ አካላትም ይሁን ግለሰቦች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ በጥብቅ አስጠንቅቀዋል።


@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94037

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. The company maintains that it cannot act against individual or group chats, which are “private amongst their participants,” but it will respond to requests in relation to sticker sets, channels and bots which are publicly available. During the invasion of Ukraine, Pavel Durov has wrestled with this issue a lot more prominently than he has before. Channels like Donbass Insider and Bellum Acta, as reported by Foreign Policy, started pumping out pro-Russian propaganda as the invasion began. So much so that the Ukrainian National Security and Defense Council issued a statement labeling which accounts are Russian-backed. Ukrainian officials, in potential violation of the Geneva Convention, have shared imagery of dead and captured Russian soldiers on the platform. "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. 'Wild West' The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off.
from ms


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American