Telegram Group & Telegram Channel
የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።

የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።

ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256

@YeneTube @FikerAssefa
46😁9👀2



group-telegram.com/yenetube/54868
Create:
Last Update:

የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!

የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።

የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።

ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256

@YeneTube @FikerAssefa

BY YeneTube




Share with your friend now:
group-telegram.com/yenetube/54868

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. The SC urges the public to refer to the SC’s I nvestor Alert List before investing. The list contains details of unauthorised websites, investment products, companies and individuals. Members of the public who suspect that they have been approached by unauthorised firms or individuals offering schemes that promise unrealistic returns Pavel Durov, a billionaire who embraces an all-black wardrobe and is often compared to the character Neo from "the Matrix," funds Telegram through his personal wealth and debt financing. And despite being one of the world's most popular tech companies, Telegram reportedly has only about 30 employees who defer to Durov for most major decisions about the platform. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes. "The result is on this photo: fiery 'greetings' to the invaders," the Security Service of Ukraine wrote alongside a photo showing several military vehicles among plumes of black smoke.
from ms


Telegram YeneTube
FROM American