Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ #ኤርትራ የ #ኢትዮጵያ ባህር ላይ መዳረሻ የማግኘት ምኞት "የተሳሳተና ጊዜው ያለፈበት ነው" በማለት ኮነነች፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበች

ኤርትራ፤ ኢትዮጵያ “በዲፕሎማሲ ወይም በወታደራዊ ኃይል” የባህር መዳረሻ እና የባህር ኃይል ቤዝ የማግኘት "የተሳሳተ እና ጊዜ ያለፈበት ምኞት" "ግራ አጋቢ ነው” ስትል ገልጻ፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ “የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር” ግፊት እንዲያደርግ አሳሰበች።

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ ለአምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቲክ ኮርፕስ አባላት እና ተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ተቋማት አመራሮች በሰጡት ማብራሪያ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት በ #ትግራይ ለሁለት ዓመት የዘለቀው ጦርነት በጥቅምት 2015 ዓ.ም. ማብቃቱን ተከትሎ "በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ወዳለው የኤርትራ ድንበሮች መልሶ ተሰማርቷል" ብለዋል።

በኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል ኤክስ ገጻቸው ላይ “ኤርትራ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጅች ነው” በሚል የሚቀርበው “የሀሰት ክስ” ነው ብለዋል።

https://addisstandard.com/Amharic/?p=7262



group-telegram.com/AddisstandardAmh/5512
Create:
Last Update:

ዜና፡ #ኤርትራ የ #ኢትዮጵያ ባህር ላይ መዳረሻ የማግኘት ምኞት "የተሳሳተና ጊዜው ያለፈበት ነው" በማለት ኮነነች፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበች

ኤርትራ፤ ኢትዮጵያ “በዲፕሎማሲ ወይም በወታደራዊ ኃይል” የባህር መዳረሻ እና የባህር ኃይል ቤዝ የማግኘት "የተሳሳተ እና ጊዜ ያለፈበት ምኞት" "ግራ አጋቢ ነው” ስትል ገልጻ፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ “የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር” ግፊት እንዲያደርግ አሳሰበች።

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ ለአምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቲክ ኮርፕስ አባላት እና ተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ተቋማት አመራሮች በሰጡት ማብራሪያ የኤርትራ መከላከያ ሰራዊት በ #ትግራይ ለሁለት ዓመት የዘለቀው ጦርነት በጥቅምት 2015 ዓ.ም. ማብቃቱን ተከትሎ "በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ወዳለው የኤርትራ ድንበሮች መልሶ ተሰማርቷል" ብለዋል።

በኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል ኤክስ ገጻቸው ላይ “ኤርትራ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ለመክፈት እየተዘጋጅች ነው” በሚል የሚቀርበው “የሀሰት ክስ” ነው ብለዋል።

https://addisstandard.com/Amharic/?p=7262

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/5512

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. Although some channels have been removed, the curation process is considered opaque and insufficient by analysts. Lastly, the web previews of t.me links have been given a new look, adding chat backgrounds and design elements from the fully-features Telegram Web client. Founder Pavel Durov says tech is meant to set you free In December 2021, Sebi officials had conducted a search and seizure operation at the premises of certain persons carrying out similar manipulative activities through Telegram channels.
from nl


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American