Telegram Group & Telegram Channel
ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006
Create:
Last Update:

ዜና፡ “የህዳሴ ግድብ ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የተገነባ ነው” - ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ

#ኢትዮጵያ “ባለፉት 14 አመታት ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም የህዳሴ ግድብን ገንብታለች” ሲሉ የግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) አስታወቁ።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ “ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የገነባችው በአሜሪካን የገንዘብ ድጋፍ ነው” ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፤ በፕሬዝዳንቱ ገለጻ ዙሪያ እስካሁን በመንግስት በኩል በይፋ የተባለ ነገር የለም።

የግድቡ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርኸ (ዶ/ር) ለፕረዝዳንቱ ምላሽ በሚመስል መልኩ ኢትዮጵያ “ያለ ምንም የውጪ እርዳታ ሆነ ብድር በራስ አቅም ግድቡን መስራቷን ተናግረዋል” ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

“እስካሁን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቦ ለግድቡ ውሏል” ማለታቸውንም አካቷል።

“መላው ኢትዮጵያዊ በሞራል፣ በገንዘብ፣ በጉልበት፣ በእውቀትና በዲፕሎማሲ ረገድ መሳተፋቸውን በመግለጽ ርብርቡ በታሪክ ማህደር ተመዝግቦ ለትውልድ የሚዘከር ህያው ድል ነው” ማለታቸውን ዘገባው አመላክቷል።

የግድቡ ፕሮጀክት አፈፃፀም ከ98 ነጥብ 9 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

“ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በአገራችን ወግና ባህል እንደአገር ልንሞሸረው ወራት ቀርተውናል” ሲሉ ዳይሬክተሩ መናገራቸውንምዘገባው አስታውቋል።

BY Addis Standard Amharic




Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/6006

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts. Some people used the platform to organize ahead of the storming of the U.S. Capitol in January 2021, and last month Senator Mark Warner sent a letter to Durov urging him to curb Russian information operations on Telegram. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday.
from nl


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American