Telegram Group & Telegram Channel
የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/nl/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ
👏21



group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538
Create:
Last Update:

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation-HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት በእቅድ ከተያዙት ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።
==================================
አዲስ አበባ | ሰኔ 18/2017 ዓ.ም (ፕ.ል.ሚ)

የኢፌዲሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአገር ደረጃ የተቀረጸውን የሰው ሀብት ትግበራ ፕሮጀክት (Human Capital Operation HCO Project) አተገባበር ውጤታማ ለማድረግ በ2017 በጀት ዓመት የታቀዱ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ። ይህንንም የገለጸው በአለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነው የHCO  Investment Project Financing  (IPF) የትግበራ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱ በተገለጸበት ወቅት ነው።

ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አከባቢዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ የተሰጠ ሲሆን፣ ስልጠናው ከፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከSPG እና ከConflict, Drought and Refuge (CDR) ወረዳዎች ጥሪ ለተደረገላቸው የልማት ፕላን አመራሮች፣ የስራ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች የተደረገ ነው። ስልጠናው በአሳታፊና ባለብዙ ዘርፍ ዕቅድ አዘገጃጀትና አተገባበር

ለተጨማሪ
https://www.facebook.com/share/p/1HayihZXnM/

ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን
በዌብሳይት www.mopd.gov.et
በፊስቡክ - https://web.facebook.com/MoPDETH
በትዊተር (X) - https://x.com/MoPD_Ethiopia
በቴሌግራም - https://www.group-telegram.com/nl/PDC_Ethiopia.com ይከታተሉ

BY የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia













Share with your friend now:
group-telegram.com/PDC_Ethiopia/5538

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Overall, extreme levels of fear in the market seems to have morphed into something more resembling concern. For example, the Cboe Volatility Index fell from its 2022 peak of 36, which it hit Monday, to around 30 on Friday, a sign of easing tensions. Meanwhile, while the price of WTI crude oil slipped from Sunday’s multiyear high $130 of barrel to $109 a pop. Markets have been expecting heavy restrictions on Russian oil, some of which the U.S. has already imposed, and that would reduce the global supply and bring about even more burdensome inflation. Some privacy experts say Telegram is not secure enough The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels. Artem Kliuchnikov and his family fled Ukraine just days before the Russian invasion. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments.
from nl


Telegram የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia
FROM American