Telegram Group & Telegram Channel
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671
Create:
Last Update:

ለ’’ሐገር እና ለህዝብ ህልውና ተቆርቋሪዎች ስብስብ’’
የሚለው ስማችሁ አልከበዳችሁም ወይ? 😂 ከጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ለተሰብሳቢዎች የቀረበ ጥያቄ ነው !

ርዕዮት አለሙን ረዘም ላለ ግዜ አውቃታለሁ። ከነልዩነታችን ከማከብራቸው ሰዎች መሃከል አንዷ ነች። ብዙ የማልቀበላቸውን ሃሳቦች ስታነሳ አይቻለሁ። ነገር ግን አንድም ቀን ለነዋይ ብላ እውነትን ስትሸቅጥ አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን ያላመነችበትን ነገር ሰውን ለማስደሰት ስትናገር አይቻት አላውቅም። አንድም ቀን በስመ “ተቃውሞ” ሐገሯ ላይ ስትቆምርና የባንዳ ስራ ስትሰራ አይቻት አላውቅም።

መንግስትን መቃወም መብት ነው። አንድን መንግስት ሁሉም ሰው ሊደግፈው አይችልም። ነገር ግን ገና ለገና መንግስትን ጠላሁ ብሎ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የሚቆምረው ነው የኔ ጠላት። ርዕዮት ብዙ መስዋእትነት የከፈለች ሴት ነች። ወያኔ አንድ ቤት ውስጥ ለአመታት ከአእምሮ በሽተኛ ጋር አስሯት፣ ብዙ ኢሰብአዊ በደል ፈፅሞባት ሊሰብራት ያልቻለ ፅኑ ሴት ነች። ከሐገር እንኳን ለመውጣት እንደሌላው አልቅሳ ተለማምጣና ያላመማትን አመመኝ ብላ ሳይሆን በቄስና በዘመድ አዝማድ ተለምና ከሐገሯ የወጣች ሴት ነች።

ከርዕዮት ታናሽ እህት ጋር ቅርብ የሆነ የቤተሰባዊ አይነት የሚመስል ግንኙነት ስለነበረን አብዛኛውን የርዕዮትን ታሪክ አውቃለሁ በግዜው ብዙ ነገር ስናደርግም ነበር ርዕዮት ከወጣችም በኋላ አሜሪካ እግሯ እንደረገጠ ህመሟ ጨርሶ ሳይድን ወደኤርትራ በርሃ ካልወረድኩ ያለች ሴት ነች።

I wish ሐገሯ ገብታ ከነልዩነቷ በጋዜጠኝነትም ሆነ በመረጠችው ሙያዋ ሐገሯንና ህዝቧን ብታገለግል ምኞቴ ነው። እሱን ማድረግ ባትችል እንኳን ስብእናዋን ስለማውቀው ባለችበት አክባሪዋ ነኝ።

ለማንኛውም ከስር ያለውን ቪዲዮ ሰዎች ልከውልኝ ለማስታወስ ያክል ነው የፃፍኩት። ሃሳቡ ከኔ ተለየም አልተለየም ኢትዮጵያን የሚወድልኝንና በሐገሩ ብሔራዊ ጥቅም የማይደራደርን ሁሉ አከብራለሁ።

ልዩነት ለዘላለም ይኑር ኢትዮጵያዊነት ይለምልም #Ethiopiaዬ ለዘላለም ትኑር

BY Natnael Mekonnen


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45671

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities. Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov. Friday’s performance was part of a larger shift. For the week, the Dow, S&P 500 and Nasdaq fell 2%, 2.9%, and 3.5%, respectively. In December 2021, Sebi officials had conducted a search and seizure operation at the premises of certain persons carrying out similar manipulative activities through Telegram channels.
from no


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American