Telegram Group & Telegram Channel
የህወሓት ታጣቂዎች በመኾኒ ከተማ የፈፀሙት ምንድነው?

የህወሓት ታጣቂ የሆነው አርሚ 43 በዛሬው እለት በመኾኒ ከተማ በንጹሃን ላይ ተኩስ መክፈታቸው ተሰምቷል። ከባድ ጉዳት ከደረሰባቸው ንጹሃን የከተማዋ ነዋሪዎች መካከል

ኣይተ ሓጎሰ ከላሊ ደሞዜ ➛ እግሩን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ዝናቡ ኣስረ ካሕሳይፐ➛ አንገቱን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ብርሃኑ ያያ ሻይነ ➛ እጁን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ዓብዱሰላም ዓሊ ➛ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዶ ኦፕሬሽን እየተሰራለት የሚገኝ፣
‎ኣይተ ይሳቅ ስነፃሃይ ➛ እጁን የተመ’ታ፣ መ/ር ኣርብሴ ኪሮስ ➛ ጭንቅላቱን የተመ’ታ፣ የቡድኑ አርሚ 43 ታጣቂዎች የራያ አዘቦ ሚሊሻ ፅህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ የሆኑትን ኮሎኔል ሀለፎም መሃሪን በኃይል ለመያዝ ተኩስ ይከፈታል።በዚህ መሃል ኮለኔል ሀለፎ መሃሪ አምልጠዋል።

ከዚያም ታጣቂዎቹ በመኾኒ ከተማ ከ15 በላይ ጥይቶችን በመተኮስ በርካታ መንገደኞች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ማድረሳቸውን የአይን እማኞች ገልፀውልናል።



group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45646
Create:
Last Update:

የህወሓት ታጣቂዎች በመኾኒ ከተማ የፈፀሙት ምንድነው?

የህወሓት ታጣቂ የሆነው አርሚ 43 በዛሬው እለት በመኾኒ ከተማ በንጹሃን ላይ ተኩስ መክፈታቸው ተሰምቷል። ከባድ ጉዳት ከደረሰባቸው ንጹሃን የከተማዋ ነዋሪዎች መካከል

ኣይተ ሓጎሰ ከላሊ ደሞዜ ➛ እግሩን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ዝናቡ ኣስረ ካሕሳይፐ➛ አንገቱን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ብርሃኑ ያያ ሻይነ ➛ እጁን የተመ’ታ፣
‎ኣይተ ዓብዱሰላም ዓሊ ➛ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዶ ኦፕሬሽን እየተሰራለት የሚገኝ፣
‎ኣይተ ይሳቅ ስነፃሃይ ➛ እጁን የተመ’ታ፣ መ/ር ኣርብሴ ኪሮስ ➛ ጭንቅላቱን የተመ’ታ፣ የቡድኑ አርሚ 43 ታጣቂዎች የራያ አዘቦ ሚሊሻ ፅህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ የሆኑትን ኮሎኔል ሀለፎም መሃሪን በኃይል ለመያዝ ተኩስ ይከፈታል።በዚህ መሃል ኮለኔል ሀለፎ መሃሪ አምልጠዋል።

ከዚያም ታጣቂዎቹ በመኾኒ ከተማ ከ15 በላይ ጥይቶችን በመተኮስ በርካታ መንገደኞች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ማድረሳቸውን የአይን እማኞች ገልፀውልናል።

BY Natnael Mekonnen









Share with your friend now:
group-telegram.com/NatnaelMekonnen21/45646

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred." Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. He adds: "Telegram has become my primary news source."
from pl


Telegram Natnael Mekonnen
FROM American